Genesis 48:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ባረኾም እሞ፡ እስራኤል ኣባኻትኩም፡ ኣምላኽ ከም ኤፍሬምን ከም ምናሴን ይገብረኩም፡ ብምባል ክባርኽ እዩ። ንኤፍሬም ድማ ኣብ ቅድሚ ምናሴ ኣቐመጦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን እንዲህ ብሎ ባረካቸው፥ “በእናንተ እስራኤል እንዲህ ተብሎ ይባረካል፦ እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ይባርክህ።” ኤፍሬምንም ከምናሴ ፊት አደረገው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እንዲህ ብሎ ባረካቸው። በእናንተ እስራኤል እንዲህ ብሎ ይባርካል። እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርግህ። ኤፍሬምንም ከምናሴ ፊት አደረገው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ በዚያን ቀን እንዲህ ሲል ባረካቸው፤ “እስራኤላውያን በሚመርቁበት ጊዜ የእናንተን ስም በማስታወስ፥ ‘እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርጋችሁ’ ይላሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሄ ጋላስ ኡንቱንታ አንጂደ፥ “እስራኤላቱ አንጅያ ዎደ፥ ‘ጾሳይ ህንተንታ ኤፍሬመዳንነ ምናሰዳን ኦ’ ያጊደ ህንተንቱ ሱንን አንጃና” ያጌዳ። ኤፍሬማ ምናሰፐ ስንዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I he gallassi unttuntta anjjiide, «Israa'eelatuu anjjiyaa wode, ‹S'oossay hinttentta Efireemedaaninne Minaasedan ootso› Yaagiide hinttenttu suntsan anjjana» yaageedda. Efireema Minaaseppe sintsayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi he gallas istta anjjidi, «Isra7eele nayti anjjo anjjiza wode, ‹Xoossi inttena Efreeme malanne Minaase mala ooththo› giidi intte sunththan anjjana» gides. Histtidi Efreeme Minaaseppe sinththe aaththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄ ጋላስ ኢስታ ኣንጂዲ፥ «ኢስራኤሌ ናይቲ ኣንጆ ኣንጂዛ ዎዴ፥ ‹ጾሲ ኢንቴና ኤፍሬሜ ማላኔ ሚናሴ ማላ ኦ› ጊዲ ኢንቴ ሱንን ኣንጃና» ጊዴስ። ሂስቲዲ ኤፍሬሜ ሚናሴፔ ሲን ኣዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሄ ጋላስ ኤንታ አንጅሸ፥ “እስራኤለት አንጆ አንጅያ ዎደ፥ ‘ፆሳይ ህንተና ኤፍሬማዳነ ምናሰዳ ኦ’ ያግድ ህንተ ሱንን አንጃና” ያግስ። ያትድ ኤፍሬማ ምናሰፐ ስንይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I he gallas enta anjishe, “Isra7eeleti anjo anjiya wode, ‘Xoossay hintena Efreemadanne Minaaseda ootho’ yaagidi hinte sunthan anjana” yaagis. Yaatidi Efreema Minaasepe sinthayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ዕለት ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው፤ “በአንተ ስም እስራኤል እንዲህ ብሎ ይመርቃል፤ ‘እግዚአብሔር (ኤሎሂም) እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርጋችሁ።’ ” በዚህ ሁኔታም ኤፍሬምን ከምናሴ አስቀደመው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በዚያን ቀን እንዲህ ሲል ባረካቸው፤ “እስራኤላውያን በሚመርቁበት ጊዜ የእናንተን ስም በማስታወስ፥ ‘እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርጋችሁ’ ይላሉ።” በዚህ አኳኋን ያዕቆብ ኤፍሬምን ከምናሴ አስቀደመው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ በታ መዓልቲ እቲኣ ኸምዙይ ኢሉ መረቖም፦ “ ‘እግዚኣብሄር፥ ከም ኤፍሬምን ምናሴን ይግበርካ’ እናበሉ እስራኤል ክምርቑ እዮም።” ያእቆብ ንኤፍሬም ቅድሚ ምናሴ ገበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ከምዚ ኢሉ መረቖም እስራኤል፡ ኣምላኽ ከም ኤፍሬምን ከም ምናሴን ይግበርካ፡ ኢሉ ብኣኻ ኺምረቕ እዩ። ንኤፍሬም ከኣ ቅድሚ ምናሴ ገበሮ። |