Genesis 48:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቡኡ ድማ ኣበየ፡ ወደይ፡ እዚ እፈልጥ እየ፡ እዚ እፈልጥ እየ፡ ንሱውን ህዝቢ ኪኸውን እዩ፡ ንሱ እውን ዓብዪ ኪኸውን እዩ። ብሓቂ ግና ንእሽቶ ሓዉ ካባኡ ይዓቢ፡ ዘርኡ ድማ ብዙሓት ኣህዛብ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቱም እንቢ አለ፤ እን​ዲህ ሲል፥ “አው​ቃ​ለሁ ልጄ ሆይ፥ አው​ቃ​ለሁ፤ ይህም ደግሞ ሕዝብ ይሆ​ናል፤ ታላ​ቅም ይሆ​ናል፤ ነገር ግን ታናሽ ወን​ድሙ ከእ​ርሱ ይበ​ል​ጣል፤ ዘሩም ብዙ ሕዝብ ይሆ​ናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቱም እንቢ አለ እንዲህ ሲል። አወቅሁ ልጄ ሆይ፥ አወቅሁ፤ ይህም ደግሞ ሕዝብ ይሆናል ታላቅም ይሆናል፤ ነገር ግን ታናሽ ወንድሙ ከእርሱ ይበልጣል፥ ዘሩም የአሕዛብ ሙላት ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባቱም እንዲህ ሲል እንቢታውን ገለጸ፦ “አውቄአለሁ ልጄ ሆይ፥ አውቄአለሁ፥ ይህም ደግሞ ሕዝብ ይሆናል ታላቅም ይሆናል፥ ነገር ግን ታናሽ ወንድሙ ከእርሱ ይበልጣል፥ ዘሩም የአሕዛብ ሙላት ይሆናል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አ አዉ እጺደ አ፥ “ታን ኤራይ፤ ታ ናአዉ፥ ታን ኤራይ፤ እካ ዎልቃማ ደረ ግዳና። ግዶፐነ አ ቴፋ እሻይ አፐ አ ግታታና፤ አ ዘረይካ ዳሪ ዎልቃማ ካዉተ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Aa aawuu is's'iide Aa, «Taani eray; ta na'aw, taani eray; ikka wolk'k'aama dere gidana. Gidooppenne Aa teefa ishay aappe aad'd'i gitatana; Aa zeretsaykka darii wolk'k'aama kawutetsaa gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin iza aaway ixxidi izas, «Ta naazoo! Ta erays; izikka gita dere gidana. Gidikkoka kaalo ishay izappe aadhdhi gitatana; iza zereththayka daro gita kawoteth gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዛ ኣዋይ ኢጺዲ ኢዛስ፥ «ታ ናዞ! ታ ኤራይስ፤ ኢዚካ ጊታ ዴሬ ጊዳና። ጊዲኮካ ካሎ ኢሻይ ኢዛፔ ኣ ጊታታና፤ ኢዛ ዜሬይካ ዳሮ ጊታ ካዎቴ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እያ አዋይ እፅድ፥ “ታ ኤራይስ፥ ታ ናአዉ፥ ታ ኤራይስ። ምናሰይካ ግታ ደረ ግዳና፥ ሽን እያ ካሎ እሻይ እያፐ አድ ግታታና። እያ ሼሻይካ ዳሮ ግታ ካዎተ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin iya aaway ixidi, “Ta erayis, ta na7aw, ta erayis. Minaaseyka gita dere gidana, shin iya kaalo ishay iyape aadhidi gitatana. Iya sheeshayka daro gita kawotetha gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባቱ ግን፣ “ዐውቃለሁ፤ ልጄ ዐውቃለሁ፤ እርሱም እኮ ሕዝብ ይሆናል፤ ታላቅም ይሆናል፤ ይሁን እንጂ ታናሽ ወንድሙ ከእርሱ ይበልጣል፤ ዘሮቹም ታላቅ ሕዝቦች ይሆናሉ” ብሎ እንቢ አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አባቱ ግን “ዐውቄአለሁ፤ ልጄ ዐውቄአለሁ፤ የምናሴም ዘር ታላቅ ሕዝብ ይሆናል፤ ይሁን እንጂ የእርሱ ታናሽ ወንድም ከእርሱ ይበልጥ ታላቅ ይሆናል፤ ዘሮቹም ታላላቅ ሕዝቦች ይሆናሉ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦኡ ግና ኣበዮ፥ “ፈሊጠ ኣለኹ፤ ወደይ ፈሊጠ ኣለኹ። ዘርኢ ምናሴ ዓብዪ ህዝቢ ክኸውን እዩ፤ እቲ ንእሽተይ ሓዉ ግና ኻብኡ ኽዓቢ እዩ፤ ዘርኡውን ብዙሕ ኣህዛብ ክኸውን እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቡኡ ግና ኣበየ ፈሊጠ ወደይ ፈሊጠ ኣሎኹ። ንሱ ድማ ህዝቢ ኪኸውን እዩ ንሱ ድማ ዓብዩ ኪኸውን እዩ፡ ዘርኡውን ብዙሕ ህዝብታት ኪኸውን እዩ፡ ድማ በሎ።