Genesis 48:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ካብ ኵሉ ክፉእ ዘናገፈኒ መልኣኽ ነቶም ኣወዳት ይባርኾም፤ ስመይን ስም ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሃቅን ይጽዋዕ፤ ኣብ ማእከል ምድሪ ድማ ናብ ብዙሓት ይዓብዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከከፉ ነገር ሁሉ የአዳነኝ መልአክ እርሱ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ፤ ስሜም፥ የአባቶች የአብርሃምና የይስሐቅም ስም በእነርሱ ይጠራ፤ በምድር ላይ ይብዙ፤ የብዙ ብዙም ይሁኑ፤” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነኝ መልአክ፥ እርሱ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ፤ ስሜም የአባቶቼ የአብርሃምና የይስሐቅም ስም በእነርሱ ይጠራ፤ በምድርም መካከል ይብዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነኝ መልአክ፥ እርሱ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ፥ ስሜም የአባቶቼ የአብርሃምና የይስሐቅም ስም በእነርሱ ይጠራ፥ በምድርም መካከል ይብዙ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢታባ ኡባፐ ታና አሼዳ ኪታንቻይ፥ ሀ ናና አንጆ። ታ ሱንይነ ታ አዎቱዋ አብራሃማነ ይሳቃ ሱንይ ኡንቱንቱን ጼሰቶ። ኡንቱንቱ ሳኣ ቦላን ጮራትኖ” ያጊደ አንጄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iitabaa ubbaappe taana ashsheeda kiitanchchay, ha naanaa anjjo. Ta suntsaynne ta aawotuwaa Abrahaamanne Yisaak'a suntsay unttunttun s'eesetto. Unttunttu sa'aa bollan c'orattino» yaagiide anjjeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | iita miishsha ubbaafe tana ashshida kiitanchchay, ha nayta anjjo. Ta sunththaynne ta aawata Abrahaamenne Yisaaqa sunththay isttan xeygetto. Istti biitta bollan corattetto» gi anjjides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታ ሚሻ ኡባፌ ታና ኣሺዳ ኪታንቻይ፥ ሃ ናይታ ኣንጆ። ታ ሱንይኔ ታ ኣዋታ ኣብራሃሜኔ ዪሳቃ ሱንይ ኢስታን ጼይጌቶ። ኢስቲ ቢታ ቦላን ጮራቴቶ» ጊ ኣንጂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታባ ኡባፈ ታና አሽዳ፥ እያ ኪታንቾይ፥ ሀ ናይታ ናጎ። ታ ሱንይነ፥ ታ አዋታ አብራሃመ ይሳቃ ሱንይ ኤንታን ፄገቶ። ኤንቲ ሳአ ቦላ ዳሮ” ያግድ አንጅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iitaba ubbaafe tana ashshida, iya kiitanchoy, ha nayta naago. Ta sunthaynne, ta aawata Abrahaame Yisaaqa sunthay entan xeegeto. Enti sa7a bolla daro” yaagidi anjis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጕዳትም ሁሉ የታደገኝ መልአክ፣ እርሱ እነዚህን ልጆች ይባርክ፤ እነርሱም በስሜ፣ በአባቶቼ በአብርሃምና በይስሐቅ ስም ይጠሩ፤ በምድር ላይ እጅግ ይብዙ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔን ከጒዳት ሁሉ ያዳነኝ መልአክ እነርሱንም ይጠብቃቸው። የእኔ ስም፥ የአባቶቼም የአብርሃምና የይስሐቅ ስም በነዚህ ልጆች ሲታወስ ይኑር፤ ዘራቸውም በምድር ላይ ይብዛ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ መልአኹ ልኢኹ ኻብ ኵሉ ኽፉእ ዘድሓነኒ እግዚኣብሄር ነዞም ቈልዑ ይባርኮም። ስመይን ስም ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሓቅን ኣብኣቶም ይፀዋዕ፥ ኣብ ማእኸል ምድሪ ድማ ይብዝሑ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻብ ኹሉ ክፋእ ዘድሓነኒ መልኣኽ፡ ንሱ ነዞም ደቂ እዚኣኦም ይባርኽ። ስመይን ስም ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሃቅን ኣባታቶም ይጽዋዕ። ኣብ ማእከል ምድሪ ንምብዛሕ ድማ ይሰስኑ። |