Genesis 48:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ካብ ኵሉ ክፉእ ዘናገፈኒ መልኣኽ ነቶም ኣወዳት ይባርኾም፤ ስመይን ስም ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሃቅን ይጽዋዕ፤ ኣብ ማእከል ምድሪ ድማ ናብ ብዙሓት ይዓብዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከከፉ ነገር ሁሉ የአ​ዳ​ነኝ መል​አክ እርሱ እነ​ዚ​ህን ብላ​ቴ​ኖች ይባ​ርክ፤ ስሜም፥ የአ​ባ​ቶች የአ​ብ​ር​ሃ​ምና የይ​ስ​ሐ​ቅም ስም በእ​ነ​ርሱ ይጠራ፤ በም​ድር ላይ ይብዙ፤ የብዙ ብዙም ይሁኑ፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነኝ መልአክ፥ እርሱ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ፤ ስሜም የአባቶቼ የአብርሃምና የይስሐቅም ስም በእነርሱ ይጠራ፤ በምድርም መካከል ይብዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነኝ መልአክ፥ እርሱ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ፥ ስሜም የአባቶቼ የአብርሃምና የይስሐቅም ስም በእነርሱ ይጠራ፥ በምድርም መካከል ይብዙ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታባ ኡባፐ ታና አሼዳ ኪታንቻይ፥ ሀ ናና አንጆ። ታ ሱንይነ ታ አዎቱዋ አብራሃማነ ይሳቃ ሱንይ ኡንቱንቱን ጼሰቶ። ኡንቱንቱ ሳኣ ቦላን ጮራትኖ” ያጊደ አንጄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iitabaa ubbaappe taana ashsheeda kiitanchchay, ha naanaa anjjo. Ta suntsaynne ta aawotuwaa Abrahaamanne Yisaak'a suntsay unttunttun s'eesetto. Unttunttu sa'aa bollan c'orattino» yaagiide anjjeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) iita miishsha ubbaafe tana ashshida kiitanchchay, ha nayta anjjo. Ta sunththaynne ta aawata Abrahaamenne Yisaaqa sunththay isttan xeygetto. Istti biitta bollan corattetto» gi anjjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታ ሚሻ ኡባፌ ታና ኣሺዳ ኪታንቻይ፥ ሃ ናይታ ኣንጆ። ታ ሱንይኔ ታ ኣዋታ ኣብራሃሜኔ ዪሳቃ ሱንይ ኢስታን ጼይጌቶ። ኢስቲ ቢታ ቦላን ጮራቴቶ» ጊ ኣንጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታባ ኡባፈ ታና አሽዳ፥ እያ ኪታንቾይ፥ ሀ ናይታ ናጎ። ታ ሱንይነ፥ ታ አዋታ አብራሃመ ይሳቃ ሱንይ ኤንታን ፄገቶ። ኤንቲ ሳአ ቦላ ዳሮ” ያግድ አንጅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iitaba ubbaafe tana ashshida, iya kiitanchoy, ha nayta naago. Ta sunthaynne, ta aawata Abrahaame Yisaaqa sunthay entan xeegeto. Enti sa7a bolla daro” yaagidi anjis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከጕዳትም ሁሉ የታደገኝ መልአክ፣ እርሱ እነዚህን ልጆች ይባርክ፤ እነርሱም በስሜ፣ በአባቶቼ በአብርሃምና በይስሐቅ ስም ይጠሩ፤ በምድር ላይ እጅግ ይብዙ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔን ከጒዳት ሁሉ ያዳነኝ መልአክ እነርሱንም ይጠብቃቸው። የእኔ ስም፥ የአባቶቼም የአብርሃምና የይስሐቅ ስም በነዚህ ልጆች ሲታወስ ይኑር፤ ዘራቸውም በምድር ላይ ይብዛ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ መልአኹ ልኢኹ ኻብ ኵሉ ኽፉእ ዘድሓነኒ እግዚኣብሄር ነዞም ቈልዑ ይባርኮም። ስመይን ስም ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሓቅን ኣብኣቶም ይፀዋዕ፥ ኣብ ማእኸል ምድሪ ድማ ይብዝሑ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻብ ኹሉ ክፋእ ዘድሓነኒ መልኣኽ፡ ንሱ ነዞም ደቂ እዚኣኦም ይባርኽ። ስመይን ስም ኣቦታተይ ኣብርሃምን ይስሃቅን ኣባታቶም ይጽዋዕ። ኣብ ማእከል ምድሪ ንምብዛሕ ድማ ይሰስኑ።