Genesis 48:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሴፍ ድማ ንኽልቲኦም፡ ኤፍሬም ብየማናይ ኢዱ ናብ ጸጋማይ ኢድ እስራኤል፡ ምናሴ ድማ ብጸጋማይ ኢዱ፡ ናብ የማናይ ኢድ እስራኤል ሒዙ ናብኡ ኣምጽኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ሁለ​ቱን ልጆ​ቹን ወሰደ፤ ኤፍ​ሬ​ም​ንም በቀኙ በእ​ስ​ራ​ኤል ግራ፥ ምና​ሴ​ንም በግ​ራው በእ​ስ​ራ​ኤል ቀኝ አቆ​ማ​ቸው፤ ወደ አባ​ቱም አቀ​ረ​ባ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ሁለቱን ልጆቹን ወሰደ፥ ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፥ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፥ ወደ እርሱም አቀረባቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም ሁለቱን ልጆቹን ወሰደ፥ ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፥ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፥ ወደ እርሱም አቀረባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ባረ ላኡ አቱማ ናና፥ ኤፍሬማ ባረ ኡሸቻ ባጋን እስራኤልያዉ ሀድርሳ ባጋና፥ ምናሳ ባረ ሀድርሳ ባጋን እስራኤልያዉ ኡሸቻ ባጋና አኪደ፥ አኮ ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo bare laa"u attuma naanaa, Efireema bare ushechcha baggan Israa'eeliyaw haddirssa baggana, Minaasa bare haddirssa baggan Israa'eeliyaw ushechcha baggana akkiide, aakko shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefey ba nam7u attuma nayta ekkidi Efreeme ba ushachcha baggan Yaaqoobes hadirsa baggara, Minaase ba hadirsa baggan Yaaqoobes ushachcha baggara izakko shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌይ ባ ናምኡ ኣቱማ ናይታ ኤኪዲ ኤፍሬሜ ባ ኡሻቻ ባጋን ያቆቤስ ሃዲርሳ ባጋራ፥ ሚናሴ ባ ሃዲርሳ ባጋን ያቆቤስ ኡሻቻ ባጋራ ኢዛኮ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፍ ባ ናምኡ አደ ናይታ፥ ኤፍሬማ እስራኤለስ ሀድርሳ ባጋራ፥ ምናሰ እስራኤለስ ኡሻቻ ባጋራ ኤስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefi ba nam7u adde nayta, Efreema Isra7eeles haddirsa baggara, Minaase Isra7eeles ushacha baggara essis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዮሴፍ ሁለቱን ልጆቹን ይዞ ኤፍሬምን ከራሱ በስተ ቀኝ፣ ከእስራኤል በስተ ግራ፣ ምናሴን ደግሞ ከራሱ በስተ ግራ፣ ከእስራኤል በስተ ቀኝ በኩል አቀረባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ ሁለቱን ልጆቹን ወስዶ ኤፍሬምን በቀኙ ለያዕቆብ በስተግራው በኩል፥ ምናሴን በግራው ለያዕቆብ በስተቀኝ በኩል አድርጎ አቀረበለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ ድማ ንኽልቲኦም ደቁ ወሲዱ፥ ንኤፍሬም ብየማኑ ገይሩ፥ ናብ ፀጋም ያእቆብ፥ ንምናሴ ኸዓ ብፀጋሙ ገይሩ፥ ናብ የማን ያእቆብ ኣቕረቦም።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ድማ ምናሴ በኺሩ ነበረ እሞ ኣእዳው ኣመሓሊፋ የማነይቲ ኢዱ ዘርጊሑ ኣብ ርእሲ ኤፍሬም ንሱ ኸኣ እቲ ንእሽቶ፡ ጸገመይቲ ኢዱ ኣብ ርእሲ ምናሴ ኣንበረ።