Genesis 48:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እስራኤል ንዮሴፍ፡ ገጽካ ኺርኢ ኣይሓሰብኩን፣ እንሆ ኸኣ፡ ኣምላኽ ንዘርእኻ እውን ክርኢ ፈቒዱለይ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስራኤልም ዮሴፍን፥ “ከፊትህ አልተለየሁም፤ እነሆም፥ እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ዮሴፍን። ፊትህን አያለሁ ብዬ አላሰብሁም ነበር፤ እነሆም እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ዮሴፍን፦ “ፊትህን አያለሁ ብዬ አላሰብሁም ነበር፥ እነሆም እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤለ ዮሴፋ፥ “ታን ነ ዴሙዋ በአና ጋደ ቆፓበይከ፤ ሽን ጾሳይ ሄኮ ነ ናናካ ታና በሴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eele Yooseefa, «Taani ne deemuwaa be'ana gaade k'oppabeykke; shin S'oossay hekko ne naanaakka taana besseedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey Yooseefe, «Tani ne ayfeso beyana gaada qoppabeekke; gido attiin Xoossi hekko ne naytakka tana bessides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ዮሴፌ፥ «ታኒ ኔ ኣይፌሶ ቤያና ጋዳ ቆፓቤኬ፤ ጊዶ ኣቲን ጾሲ ሄኮ ኔ ናይታካ ታና ቤሲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለይ ዮሰፋ፥ “ታኒ ነ አይፍያ በአና ጋዳ ቆፓብከ፥ ሽን ፆሳይ ሄኮ ነ ናይታካ ታና በስስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeley Yoosefa, “Taani ne ayfiya be7ana gada qopabike, shin Xoossay heko ne naytaka tana bessis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም ዮሴፍን፣ “ዐይንህን እንደ ገና አያለሁ ብዬ አላሰብኩም ነበር፤ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ግን ልጆችህን ጭምር ለማየት አበቃኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍንም “አንተን እንደገና አያለሁ ብዬ አላሰብኩም ነበር፤ እግዚአብሔር ግን አንተን ብቻ ሳይሆን ልጆችህንም ጭምር አሳየኝ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ንዮሴፍ፥ “ገፅካ ኽርኢ እየ ኢለ ኣይሓሰብኩን ነይረ፤ እግዚኣብሄር ግና፥ እንሆ፥ ንደቅኻውን ኣርኣየኒ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ድማ ንዮሴፍ ገጽካ ኣርኢ ኢለ ኣይሓስበኩን ነይረ፡ ኣምላኽ ከኣ እንሆ፡ ንዘርእኻ ድማ ኣርኣየኒ በሎ። |