Genesis 48:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪ እዚ ሓደ ሰብ ንዮሴፍ፡ እንሆ፡ ኣቦኻ ሓሚሙ ኣሎ፡ በሎ። ክልተ ደቁ ድማ ምናሴን ኤፍሬምን ምስኡ ወሰደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም ነገር በኋላ እንዲህ ሆነ፤ “እነሆ፥ አባታችን ደከመ” ብለው ለዮሴፍ ነገሩት፤ እርሱም ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም ነገር በኋላ እንዲህ ሆነ፤ እነሆ አባትህ ታምሞአል ብለው ለዮሴፍ ነገሩት፤ እርሱም ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጥቂት ጊዜ ካለፈ በኋላ “አባትህ ታሞአል” ተብሎ ለዮሴፍ ተነገረው፤ ስለዚህ ዮሴፍ ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ያዕቆብን ለማየት ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ አሳይ ዮሴፎዉ፥ “ነ አዉ ሳከቴዳ” ያጊደ ኦዴዳ። እ ባረ ላኡ አቱማ ናና ምናሳነ ኤፍሬማ አኪደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Asay Yooseefo, «Ne aawuu saketteedda» yaagiide odeedda. I bare laa"u attuma naanaa Minaasanne Efireema akkiidde beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye asay Yooseefes, «Ne aaway sakettees» gi yootiin izi ba nam7u attuma nayta Minaasenne Efreeme ekki bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይ ዮሴፌስ፥ «ኔ ኣዋይ ሳኬቴስ» ጊ ዮቲን ኢዚ ባ ናምኡ ኣቱማ ናይታ ሚናሴኔ ኤፍሬሜ ኤኪ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሳይ፥ “ነ አዋይ ሳከቴስ” ያግድ ዮሰፋስ ኦድዶሶና። እ ባ ናምኡ አደ ናይታ ምናሰነ ኤፍሬማ ኤክድ ባ አዋ በአናዉ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye asay, “Ne aaway saketees” yaagidi Yoosefas odidosona. I ba nam7u adde nayta Minaasenne Efreema ekidi ba aawa be7anaw bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጥቂት ጊዜ በኋላም፣ “አባትህ ታሟል” ተብሎ ለዮሴፍ ስለ ተነገረው ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጥቂት ጊዜ ካለፈ በኋላ “አባትህ ታሞአል” ተብሎ ለዮሴፍ ተነገረው፤ ስለዚህ ዮሴፍ ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ያዕቆብን ለማየት ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ቑሩብ እዋን ንዮሴፍ “እንሆ፥ ኣቦኻ ሓሚሙ” በልዎ። ዮሴፍ ከዓ ንኽልቲኦም ደቁ፥ ንምናሴን ኤፍሬምን፥ ሒዝዎም ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ ድሕርዚ ነገርዚ ንዮሴፍ እንሆ ኣቦኻ ሓሚሙ በልዎ። ንሱ ኸኣኣ ንኽልቲኦም ደቁ፡ ንምናሴን ኤፍሬምን ምስኡ ወሰዶም። |