Genesis 47:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ያእቆብ ንፈርኦን፡ መዓልትታት ንግደተይ ሚእትን ሰላሳን ዓመት እዩ። ኣቦታት ኣብ ዘመን ንግደቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም ለፈርዖን አለው፥ “በእንግድነት የኖርሁት የሕይወቴ ዘመንስ መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፤ የሕይወቴም ዘመኖች ጥቂትም ክፉም ሆኑብኝ፤ አባቶች በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም ለፈርዖን አለው። የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፤ የሕይወቴ ዘመኖች ጥቂትም ክፉም ሆኑብኝ፥ አባቶቼ በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም ለፈርዖን አለው፦ “የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፥ የሕይወቴ ዘመኖች ጥቂትም ክፋም ሆኑብኝ፥ አባቶቼ በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ካትያ፥ “ታን ዩያደ ደኤዳ ላይይ ጼታነ ሀታማ፤ ታ ላይይ በን ታ አዎቱ ዩዪደ ደኤዳ ላይቱዋፐ ጉነ መቱ ዳሬዳዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi kaatiyaa, «Taani yuuyyaadde de'eedda laytsay s'eetanne hattama; ta laytsay beni ta aawotuu yuuyyiidde de'eedda laytsatuwaappe guutsanne metuu dareeddawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey kawozas, «Tani yuuya yuuya deyida layththay 130; ta layththay beni ta aawati yuuyi yuuyi deyida layththatappe guuththanne metoy darida layththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ካዎዛስ፥ «ታኒ ዩያ ዩያ ዴዪዳ ላይይ 130፤ ታ ላይይ ቤኒ ታ ኣዋቲ ዩዪ ዩዪ ዴዪዳ ላይታፔ ጉኔ ሜቶይ ዳሪዳ ላይ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ካዋኮ፥ “ታኒ ዳቡርሳን ደእዳ ላይይ ፄታነ ሀስታማ። ታ ላይይ በን ታ አዋት ዳቡርሳን ደእዳ ላይፈ ጉነ መቶይ ዳርዳ ላይ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi kawako, “Taani daabursan de7ida laythay xeetanne hastama. Ta laythay beni ta aawati daabursan de7ida laythafe guuthanne metoy darida laythi” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም ለፈርዖን፣ “በምድር ላይ በእንግድነት ያሳለፍሁት ዘመን 130 ዓመት ነው፤ ይህም አባቶቼ በእንግድነት ከኖሩበት ዘመን ጋር ሲነጻጸር ዐጭር ነው፤ ችግር የበዛበትም ነበር” ሲል መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም “በመንከራተት ያሳለፍኳቸው ዘመናት መቶ ሠላሳ ናቸው። እነርሱም የቀድሞ አባቶቼ በመንከራተት ካሳለፉአቸው ዘመናት እጅግ ያነሡና ችግር የበዛባቸው ናቸው” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ድማ “እተን ብስደት ዘሕለፍክወን ሚእትን ሰላሳን ዓመት እየን። ንሳተን ውሑዳትን መረርትን ነበራ። ክንዲ እተን ኣቦታተይ ብስደት ዘሕለፍወን ዘመናት ኣይኾናን እየን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ድማ ንፈርኦን ዓመታት ዘበን ስደተይ ሚእትን ሰላሳን ዓመት እየን። ዓመታት ዘበን ህይወተይ ሒደትን ክፉኣትን እየን። ክንዲ እቲ ዓመታት ዘበን ህይወት ኣቦታተይ ብዘበን ስደቶም ኣይኣኸላን በሎ። |