Genesis 47:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሪ ግብጺ ኣብ ቅድሜኹም ኣላ። ኣብታ ዝበለጸት ሃገር ኣቦኻን ኣሕዋትካን ይነብሩ፤ ኣብ ምድሪ ጎሸን ይነብሩ፤ ኣብ መንጎኦም ዝኾነ ተግባር እንተ ፈሊጥኩም ድማ ኣብ ልዕሊ ከብተይ ገዛእቲ ጌርኩም ሸምዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመልካሙ ምድር አባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፤ ከእነርሱም ውስጥ ዕውቀት ያላቸውን ሰዎች ታውቅ እንደሆነ በእንስሶች ጠባቂዎች ላይ አለቆች አድርጋቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግብፅ ምድር በፊትህ ናት፤ በመልካሙ ምድር አባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፤ በጌሤም ምድር ይኑሩ፤ ከእነርሱም ውስጥ እውቀት ያላቸውን ሰዎች ታውቅ እንደ ሆነ በእንስሶቼ ላይ አለቆች አድርጋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግብጽ ምድር በፊትህ ናት፥ በመልካሙ ምድር አባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፥ በጌሤም ምድር ይኑሩ፤ ከእነርሱ መካከል ችሎታ ያላቸው ሰዎች ካሉ፥ በእኔ እንስሶች ላይ የበላይ ኀላፊዎች አድርገህ ሹማቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስም ግብጼ ቢታይ ነ ኩሽያን ደኤ፤ ሀ ጋድያን ኡባ ሳፐ አደ ሎኢያሳን ነ አዉዋነ ነ እሻቱዋ ዎ፤ ኡንቱንቱ ገሴመ ቢታን ደኢኖ። ኔን ኤርና፥ ኡንቱንቱ ግዶፐ ዱማ ኤራተይ ደእያዋንቱ ደኦፐ፥ ሄዋንታ ታ መህያ ቦላ ሱን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Simmi Gibs'e biittay ne kushiyaan de'ee; ha gadiyaan ubbaa saappe aad'd'iide lo"iyaasan ne aawuwaanne ne ishatuwaa wotsa; unttunttu Geseeme biittan de'iino. Neeni erina, unttunttu giddoppe dumma eratetsay de'iyaawanttu de'ooppe, hewantta ta mehiyaa bolla suntsaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Gibxe derey ne kushen dees gidennee; ha biittan ubbaafe aadhdhidi lo7izason ne aawaanne ne ishata woththa; istti Geeseme biittan detto. Istta giddofe dumma erateththi dizayta ne erizaa gidikko heyta ta meheta bolla shuuma» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጊብጼ ዴሬይ ኔ ኩሼን ዴስ ጊዴኔ፤ ሃ ቢታን ኡባፌ ኣዲ ሎኢዛሶን ኔ ኣዋኔ ኔ ኢሻታ ዎ፤ ኢስቲ ጌሴሜ ቢታን ዴቶ። ኢስታ ጊዶፌ ዱማ ኤራቴ ዲዛይታ ኔ ኤሪዛ ጊዲኮ ሄይታ ታ ሜሄታ ቦላ ሹማ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ግብፀ ቢታይ ነ ኩሸና። ሀ ቢታን ኡባፈ አድ ሎእያ በሳን ነ አዋነ ነ እሻታ ዎ፤ ኤንቲ ጌሳመ ቢታን ደኦና። ኤንታ ግዶፈ ዱማ ቃራተ ደኤይሳት ደእኮ፥ ሄሳታ ታ መህያ ቦላ ሹማ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza Gibxe biittay ne kushena. Ha biittan ubbaafe aadhidi lo77iya bessan ne aawanne ne ishata wotha; enti Geesame biittan de7ona. Enta giddofe dumma qaratethi de7eysati de7iko, hessata ta mehiya bolla shuuma” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የግብፅ ምድር እንደ ሆነ በእጅህ ነው፤ አባትህንና ወንድሞችህን ምርጥ በሆነው ምድር አስፍራቸው፤ በጌሤም ይኑሩ። ከመካከላቸው ልዩ ችሎታ ያላቸው መኖራቸውን የምታውቅ ከሆነ፣ የከብቶቼ ኀላፊዎች አድርጋቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ መላው የግብጽ ምድር የአንተ ነው፤ ስለዚህ አባትህና ወንድሞችህ ምርጥ በሆነችው በጌሴም ምድር እንዲኖሩ አድርግ። ከእነርሱ መካከል ልዩ ችሎታ ያላቸው ሰዎች ካሉ፥ በእኔ እንስሶች ላይ የበላይ ኀላፊዎች አድርገህ ሹማቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሪ ግብፂ ኸዓ ኣብ ኢድካ እያ። ነቦኻን ነሕዋትካን ኣብታ ዝበለፀት ምድሪ ኣቐምጦም። ኣብ ምድሪ ጌሴም ይቀመጡ። ካብኣቶም እትፈልጦም ክኢላታት ሰባት እንተ ሃልዮምኻ፥ ኣብ ከፍተይ ዋናታት ግበሮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምድሪ ግብጺ ኣብ ቅድሜኻ እያ። ነቦኻን ኣሕዋትካን ከኣ ኣብዚ ምድሪ ኣብ ዝበለጸ ኣቐምጦም፡ ኣብ ምድሪ ጎሼን ይቀመጡ። ካባታቶም ከኣልቲ ሰባት እትፈልጦም እንተሎካ፡ ኣብ ማለትይ ዋናታት ገብሮም ኢሉ ተዛረቦ። |