Genesis 47:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብተወሳኺ ንፈርኦን፡ ኣብታ ሃገር ከም ጓኖት ክንነብር ኢና መጺእና፡ በልዎ። ባሮትካ ንመጓሰኦም መጓሰ የብሎምን እሞ፤ እቲ ጥሜት ኣብ ምድሪ ከነኣን ብርቱዕ እዩ እሞ። ሕጂ ባሮትካ ኣብ ምድሪ ጎሸን ይነብሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈር​ዖ​ን​ንም እን​ዲህ አሉት፥ “በም​ድር ልን​ቀ​መጥ በእ​ን​ግ​ድ​ነት መጣን፤ የአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ በጎች የሚ​ሰ​ማ​ሩ​በት ስፍራ የለ​ምና፤ ራብም በከ​ነ​ዓን ምድር እጅግ ጸን​ቶ​አ​ልና፤ አሁ​ንም አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ በጌ​ሤም ምድር እን​ቀ​መጥ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርዖንንም እንዲህ አሉት። በምድር ልንቀመጥ በእንግድነት መጣን፥ የባርያዎችህ በጎች የሚሰማሩበት ስፍራ የለምና፤ ራብ በከነዓን ምድር እጅግ ጸንቶአልና፤ አሁንም ባሪያዎችህ በጌሤም ምድር እንድንቀመጥ እንለምንሃለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በምድር ልንቀመጥ በእንግድነት መጣን፥ ራብ በከነዓን ምድር እጅግ ጸንቶአልና፥ የአገልጋዮችህ በጎች የሚሰማሩበት ስፍራ የለም፥ አሁንም አገልጋዮችህ በጌሤም ምድር እንድንቀመጥ እንለምንሃለን።” አሉት ፈርዖንን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡንቱንቱ አዉ፥ “ካናነ ቢታን ኮሻይ ጺጽ ደእያ ድራዉነ ነ ቆማቱዋ መህያዉ ምያባይ አይነ ባይና ድራዉ፥ ኑን ሀዋን አማሬዳ ዎድያ ደአናዉ ዬዶ፤ ሀያና ኑና ነ ቆማቱዋ ገሴመን ዎርኪ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay unttunttu aw, «Kanaane biittan koshay s'iis's'i de'iyaa dirawunne ne k'oomatuwaa mehiyaw miyaabay ayinne baynna diraw, nuuni hawaan amareeda wodiyaa de'anaw yeeddo; hayyanaa nuuna ne k'oomatuwaa Geseemen wotsaarikkii!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse istti izas, «Kanaane biittan koshay darida gishshas nuus ne aylleta mehetas miza miishshi aykkoka baynda gishshas, nuni hayssan imaththateththan daana yidos; shoobbe nuna ne aylleta Geesemen woththarkkii!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢስቲ ኢዛስ፥ «ካናኔ ቢታን ኮሻይ ዳሪዳ ጊሻስ ኑስ ኔ ኣይሌታ ሜሄታስ ሚዛ ሚሺ ኣይኮካ ባይንዳ ጊሻስ፥ ኑኒ ሃይሳን ኢማቴን ዳና ዪዶስ፤ ሾቤ ኑና ኔ ኣይሌታ ጌሴሜን ዎርኪ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ ኤንቲ እያኮ፥ “ካናነ ቢታን ኮሽ ከይዳ ግሾነ ኑ መህያስ ምያባይ ይዳ ግሾ፥ ኑኒ ሀይሳን ዳናዉ ይዳ። ሀያና ኑና ነ አይለታ ጌሳመ ቢታን ደኦ ጋርክ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika enti iyako, “Kanaane biittan koshi keyida gishonne nu mehiyas miyabay dhayda gisho, nuuni haysan daanaw yida. Hayyana, nuna ne aylleta Geesame biittan de7o garki” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም፣ “በከነዓን ምድር ራቡ እጅግ የጸና በመሆኑ በጎችና ፍየሎች የሚሰማሩበት በማጣታቸው፣ ለጊዜው እዚህ ለመኖር መጥተናል፤ አሁንም ባሮችህ በጌሤም ምድር እንድንኖር እንድትፈቅድልን እንለምንሃለን” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በከነዓን ምድር ራብ እጅግ ከመበርታቱ የተነሣ ለእንስሶቻችን ግጦሽ ስላጣን ለጊዜው በዚህች አገር ለመኖር መጥተናል፤ ስለዚህ አገልጋዮችህ በጌሴም ምድር እንድንኖር ፍቀድልን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣስዒቦም ከዓ ንፈርዖን “ኣብ ምድሪ ከነዓን ጥሜት የመና ስለ ዝበርትዐ፥ እንስሳት ሓሻኽርካ ዝዋፈራሉ የለን። ስለዙይ ናብዛ ምድሪ እዚኣ ብስደት መፂእና ኣለና፤ ሕዚ ኸዓ ሓሻኽርካ ኣብ ምድሪ ጌሴም ክንቅመጥ ንልምነካ ኣለና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንፈርኦን ከኣ፡ ኣብ ምድሪ ኸነኣን ጥሜት ኣዝዩ በርቲዑ እዮ እሞ፡ ኣባጊዕ ገላውኻ ዚጓስያሉ ድማ የልቦን እሞ፡ ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ብስደት መጺእና ኣሎና፡ ሕጂ ኸኣ ገላውኻ ኣብ ምድሪ ጎሴን ኪቕመጡ ንልምነካ ኣሎና፡ በልዎ።