Genesis 47:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል ዚመውትሉ ግዜ ድማ ቀረበ። ንወዱ ዮሴፍ ጸዊዑ ድማ ከምዚ በሎ፦ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ሞገስ እንተ ረኺበ፡ ኢድካ ኣብ ትሕቲ መንኵበይ ኣቐምጥ እሞ ብሕያውነትን ብተኣማንነትን ግበረለይ፤ ኣብ ግብጺ ኣይትቀበረኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፤ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው፥ “በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅህን በጕልበቴ ላይ አድርግ፤ በግብፅ ምድርም እንዳትቀብረኝ ምሕረትንና እውነትን አድርግልኝ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፤ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው። በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፥ በግብፅ ምድርም እንዳትቀብረኝ ምሕረትንና እውነትን አድርግልኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፥ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው፦ “በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደሆንሁ እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፥ በግብጽ ምድርም እንዳትቀብረኝ በታማኝነትና እውነት ቃል ግባልኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤለ ሀይቂያ ዎዲ ማታትና፥ ባረ ናኣ ዮሴፋ ጼስሲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ነ ስንን ሳበቴዳዋ ግዶፐ፥ ነ ኩሽያ ታ ጉልባታን ዎደ፥ አነ ገፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eele hayk'k'iyaa wodii matattina, bare na'aa Yooseefa s'eesissiide hawaadan yaageedda; «Taani ne sintsan sabetteeddawaa gidooppe, ne kushiyaa ta gulbbatan wotsaade, ane geppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobes hayqo wodey matiin ba naa Yooseefe xeygisidi, «Tani ne sinththan sabettidaa gidikko ne kushe ta gulbate bolla woththada neni taas kiyattanaassinne ammanettanaas ane caaqqa. Tana Gibxen moogoppa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤስ ሃይቆ ዎዴይ ማቲን ባ ና ዮሴፌ ጼይጊሲዲ፥ «ታኒ ኔ ሲንን ሳቤቲዳ ጊዲኮ ኔ ኩሼ ታ ጉልባቴ ቦላ ዎዳ ኔኒ ታስ ኪያታናሲኔ ኣማኔታናስ ኣኔ ጫቃ። ታና ጊብጼን ሞጎፓ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለስ ሀይቅያ ዎደይ ማታትን፥ ባ ናኣ ዮሰፋ ፄግስድ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታኒ ነ ስንን ሳበትዳባ ግድኮ፥ ነ ኩሽያ ታ ሸምፑዋ ቦላ ዎ። ኔኒ ታዉ ምሸትያባ ግድኮ ታና ግብፀን ሞግከ ጋዳ ታዉ ጫቃ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeles hayqiya wodey matatin, ba na7aa Yoosefa xeegisidi haysada yaagis; “Taani ne sinthan sabetidaba gidiko, ne kushiya ta shempuwa bolla wotha. Neeni taw mishetiyaba gidiko tana Gibxen moogike gada taw caaqa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤልም የሚሞትበት ጊዜ መቃረቡን እንደ ተረዳ ልጁን ዮሴፍን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “በአንተ ዘንድ ሞገስ ካገኘሁ እጅህን በጭኔ ላይ አኑረህ፣ በጎነትንና ታማኝነትን ልታደርግልኝ ቃል ግባልኝ፤ በምሞትበት ጊዜ በግብፅ አትቅበረኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብ የሚሞትበት ቀን በተቃረበ ጊዜ ልጁን ዮሴፍን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “በፊትህ ሞገስን አግኝቼ ከሆነ፥ በምሞትበት ጊዜ በግብጽ ምድር እንዳትቀብረኝ፥ እጅህን በጒልበቴ ላይ አኑረህ በመሐላ ቃል ግባልኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክመውት ምስ ቀረበ ንወዱ ዮሴፍ ፀዊዑ “ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ ኢድካ ኣብ ትሕቲ ሰለፈይ ኣንብር፤ ሕያዋይነትካን ተኣማንነትካን ክፈልጥ ቃል እተወለይ። ኣብ ምድሪ ግብፂ ኣይትቕበረኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እስራኤል ከኣ ኺመውት መዓልቱ ቐረበት። ንዮሴፍ ወዱ ጸዊዑ ድማ ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እንተ ደኣ ረኺበስ፡ ኢድካ ናብ ትሕቲ ሰለፈይ ኣእቱ እሞ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኸይትቐብሩኒ በጃኻ ምሕረትን እምነትን ግበረለይ። |