Genesis 47:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ፡ ኣብ ምድሪ ጎሸን ይነብር ነበረ። ኣብኣ ድማ ርስቲ ነበሮም፡ ኣዚዮም ድማ እናዓበዩን እናበዝሑን ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ራ​ኤ​ልም በግ​ብፅ ምድር በጌ​ሤም ሀገር ተቀ​መጠ፤ እር​ስ​ዋም ርስ​ታ​ቸው ሆነች፤ በዙ፤ እጅ​ግም ተባዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስራኤልም በግብፅ ምድር በጌሤም አገር ተቀመጠ፤ ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤልም በግብጽ ምድር በጌሤም አገር ተቀመጠ፥ ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤለቱ ግብጼ ቢታን ገሴመ ግያ ሳን ኡቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ያን ማጹዋ ደሜድኖ፤ ኡንቱንቱ የለቴድኖነ ዳሮ ጮራቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeletuu Gibs'e biittan Geseeme giyaa saan utteeddino; unttunttu yan mas'uwaa demmeeddino; unttunttu yeletteeddinonne daro c'oratteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleti Gibxe biittan Geeseme geetettizason uttida; istti heen aqota demmida; istti yelettidanne daro corattida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌቲ ጊብጼ ቢታን ጌሴሜ ጌቴቲዛሶን ኡቲዳ፤ ኢስቲ ሄን ኣቆታ ዴሚዳ፤ ኢስቲ ዬሌቲዳኔ ዳሮ ጮራቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለት ግብፀ ቢታን ጌሳመ ግያ በሳን ደእዶሶና። ኤንቲ ያን ዱረትዶሶና፤ የለት ዳርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleti Gibxe biittan Geesame giya bessan de7idosona. Enti yan duretidosona; yeleti daridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ እስራኤላውያን በግብፅ አገር በጌሤም ይኖሩ ነበር፤ በዚያም ሀብት ንብረት ዐፈሩ፤ ቍጥራቸውም እጅግ እየበዛ ይሄድ ጀመር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤላውያን በግብጽ አገር ጌሴም በተባለ ምድር ይኖሩ ነበር፤ እዚያም ብዙ ሀብት አገኙ፤ ብዙ ልጆችም ወለዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ ግብፂ ኣብ ምድሪ ጌሴም ተቐመጠ። ርስቶምውን ኮነት፤ ፈረዩ፤ የመናውን በዝሑ።
Amharic Tigrinya 2011 እስራኤል ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ሃገር ጎሴን ተቐመጠ። ኣብኣ ኸኣ ተረስተዩ ፈረዩ፡ ኣዝዮም ድማ በዝሑ።