Genesis 47:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ሓሙሻይ ክፋል ፈርኦን ኪረክብ፡ ክሳዕ ሎሚ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ሕጊ ኣውጽአ። ብዘይካ እታ ናይ ፈርኦን ዘይኰነት ሃገር ካህናት ጥራይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ለፈርዖን ካልሆነችው ከካህናቱ ምድር በቀር አምስተኛው እጅ ለፈርዖን እንዲሆን በግብፅ ምድር እስከ ዛሬ ሕግ አደረጋት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ለፈርዖን ካልሆነችው ከካህናቱ ምድር በቀር አምስተኛው እጅ ለፈርዖን እንዲሆን በግብፅ ምድር እስከ ዛሬ ድረስ ሕግ አደረጋት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ለፈርዖን ካልሆነችው ከካህናቱ ምድር በቀር አምስተኛው እጅ ለፈርዓን እንዲሆን በግብጽ ምድር እስከ ዛሬ ድረስ ሕግ አደረጋት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ዮሴፎ ግብጼን ቢታፐ አይፌዳዋፐ እቼሹ ኩሽያፐ እቱዋ ካትያዉ እምያዋ ህግያ ከሴዳ። ሄ ህጊ ሀቼ ጋካናዉ ኤቂደ ደኤ። ካትያዋ ግድቤና ጋዲ ቄሳቱዋ ጋድያ ጻላላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Yooseefo Gibs'en biittappe ayfeeddawaappe ichcheshu kushiyaappe ittuwaa kaatiyaw immiyaawaa higgiyaa kesseedda. He higgii hachche gakkanaw ek'k'iide de'ee. Kaatiyaawaa gidibeenna gadii k'eesetuwaa gadiyaa s'alala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Yooseefey Gibxe biittan kaxxida kaththaas ichchash kusheppe issi kushe kawos immizayssi woga gidana mala ooththides. He wogazikka hach gakkanaas eqqi dees. Kawos gidontta gadey qeeseta gade xalla. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዮሴፌይ ጊብጼ ቢታን ካጺዳ ካስ ኢቻሽ ኩሼፔ ኢሲ ኩሼ ካዎስ ኢሚዛይሲ ዎጋ ጊዳና ማላ ኦዴስ። ሄ ዎጋዚካ ሃች ጋካናስ ኤቂ ዴስ። ካዎስ ጊዶንታ ጋዴይ ቄሴታ ጋዴ ጻላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ዮሰፍ ግብፀ ቢታን አይፍዳባፐ እቻሹ ኩሽያፐ እሱዋ ካዋስ እመይሳ ህገ ከስስ። ሄ ዎጋይካ ሀች ጋካና ኤቅድ ደኤስ። ካህነታ ጋድያፐ አትሽን፥ ሀር ኡባይ ካዉዋባ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Yoosefi Gibxe biittan ayfidabape ichashu kushiyape issuwa kawas immeysa higge kessis. He wogayka hachi gakana eqidi de7ees. Kahineta gadiyape attishin, hari ubbay kawuwaba gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዮሴፍ የምርቱ አንድ አምስተኛ ለፈርዖን እንዲገባ የሚያዝ የመሬት ሕግ አወጣ፤ ይህም ሕግ እስከ ዛሬ ይሠራበታል። በዚያን ጊዜ በፈርዖን እጅ ያልገባው መሬት የካህናቱ ብቻ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት ዮሴፍ ከመከር ሁሉ አንድ አምስተኛው እጅ ለፈርዖን እንዲሰጥ የግብጽን መሬት ይዞታ በሚመለከት ሕግ አወጣ፤ ይህም ሕግ እስከ ዛሬ ድረስ ይሠራበታል፤ የፈርዖን ንብረት ያልሆነው የካህናት መሬት ብቻ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ከዓ “ኣብ ምድሪ ግብፂ ሓምሻይ ኣፍ ንፈርዖን ይኹን” ኢሉ ሓገገ። እዝ ሕጊ እዙይ ክሳዕ ሎሚ ቖይሙ ኣሎ። ምድሪ ካህናት ጥራሕ እያ ናይ ፈርዖን ዘይኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ነዚ፡ ብዛዕባ ምድሪ ግብጺ ሕምሻ ንፈርኦን ኪኸውን ኽሳዕ ሎሚ ዘሎ ሕጊ ኣቐመ። ምድሪ ኻህናት በይና ጥራ ንፈርኦን ኣይኮነትን። |