Genesis 47:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብቲ ወሰኽ ድማ ሓሙሻይ ክፋል ንፈርኦን ሃቦ፣ ኣርባዕተ ክፋላት ድማ ከም ዘርኢ መሮርን ንመግቢኹምን ንመግቢ ቤትኩምን ንመግቢ ደቅኹምን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ከ​ርም ጊዜ ፍሬ​ውን ከአ​ም​ስት እጅ አን​ዱን እጅ ለፈ​ር​ዖን ስጡ፤ አራ​ቱም እጅ ለእ​ና​ንተ ለራ​ሳ​ችሁ፥ ለእ​ር​ሻው ዘርና ለእ​ና​ንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰባ​ች​ሁም ሁሉ ሲሳይ ይሁን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመከርም ጊዜ ፍሬውን ከአምስት እጅ አንዱን እጅ ለፈርዖን ስጡ፤ አራቱም እጅ ለእናንተ ለራሳችሁ፥ ለእርሻው ዘርና ለእናንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰዋችሁና ለሕፃናቶቻችሁም ሲሳይ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመከርም ጊዜ ፍሬውን ከአምስት እጅ አንዱን እጅ ለፈርዖን ስጡ፥ አራቱም እጅ ለእናንተ ለራሳችሁ፥ ለእርሻው ዘርና ለእናንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰዋችሁና ለሕፃናቶቻችሁም ምግብ ይሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ካ ጫክ ገልስያ ዎደ፥ አይፌዳዋፐ እቼሹ ኩሽያፐ እት ኩሽያ ካትያዉ እምተ። እቼሹ ኩሽያፐ አቴዳ ኦይዱ ኩሺ ህንተንቱ ጋድያ ዘረነ ህንተንቶ፥ ህንተንቱ ሶ አሳዉነ ህንተንቱ ናናዉ ቁማ ግዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin katsaa c'akki gelissiyaa wode, ayfeeddawaappe ichcheshu kushiyaappe itti kushiyaa kaatiyaw immite. Ichcheshu kushiyaappe atteeda oyddu kushii hinttenttu gadiyaa zeretsaanne hinttenttoo, hinttenttu soo asawunne hinttenttu naanaw k'uma gido» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin kath maxi gelththiza wode kaththaafe ichchashu kusheppe issi kushe kawos immite. Ichchash kusheppe attida oyddu kushezi intte gades zereth, intteso asaassinne intte naytas quma gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ካ ማጺ ጌልዛ ዎዴ ካፌ ኢቻሹ ኩሼፔ ኢሲ ኩሼ ካዎስ ኢሚቴ። ኢቻሽ ኩሼፔ ኣቲዳ ኦይዱ ኩሼዚ ኢንቴ ጋዴስ ዜሬ፥ ኢንቴሶ ኣሳሲኔ ኢንቴ ናይታስ ቁማ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ካ ሺሽያ ዎደ አይፍዳባፐ እቻሹ ኩሽያፐ እስ ኩሽያ ካዋስ እምተ። አትዳ ኦይዱ ኩሸይ ህንተ ጋድያስ ዘረ፥ ህንተዉነ ህንተ ሶ አሳስ ካ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin kathaa shiishiya wode ayfidabape ichashu kushiyape issi kushiya kawas immite. Attida oyddu kushey hinte gadiyas zerethi, hintewunne hinte soo asaas kathi gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መከሩ በሚሰበሰብበት ጊዜ ግን ከአምስት እጅ አንዱን ለፈርዖን ታስገባላችሁ፤ ከአምስት እጅ አራቱን ደግሞ ለመሬታችሁ ዘር፣ እንዲሁም ለራሳችሁ፣ ለቤተ ሰቦቻችሁና ለልጆቻችሁ ምግብ ታደርጉታላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በመከር ጊዜ ከምታመርቱት ከአምስት አንዱን እጅ ለፈርዖን መስጠት አለባችሁ፤ የቀረው አራት አምስተኛው እጅ ግን ለመሬታችሁ ዘር፥ ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ ለቤተሰባችሁም ሁሉ ምግብ ይሁናችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጊዜ ቐውዒ ምስ ኮነ ሓምሻይ ኣፍ ንፈርዖን ትህብዎ፤ እቲ ኣርባዕተ ኣፍ ድማ ንግራትኩም ዘርኢ፥ ንኣኻትኩምን ንደቅኹምን ንቤተ ሰብኩምን ቀለብ ይኹን” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ድማ ንስኻ ኣድሓንካና ኣብ ቅድሚ ጐይታይ ደኣ ሞጎስ ንርከብ እምበር ባሮት ፈርኦን ንኸውን በሉ።