Genesis 47:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ወሰኽ ድማ ሓሙሻይ ክፋል ንፈርኦን ሃቦ፣ ኣርባዕተ ክፋላት ድማ ከም ዘርኢ መሮርን ንመግቢኹምን ንመግቢ ቤትኩምን ንመግቢ ደቅኹምን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመከርም ጊዜ ፍሬውን ከአምስት እጅ አንዱን እጅ ለፈርዖን ስጡ፤ አራቱም እጅ ለእናንተ ለራሳችሁ፥ ለእርሻው ዘርና ለእናንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰባችሁም ሁሉ ሲሳይ ይሁን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመከርም ጊዜ ፍሬውን ከአምስት እጅ አንዱን እጅ ለፈርዖን ስጡ፤ አራቱም እጅ ለእናንተ ለራሳችሁ፥ ለእርሻው ዘርና ለእናንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰዋችሁና ለሕፃናቶቻችሁም ሲሳይ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመከርም ጊዜ ፍሬውን ከአምስት እጅ አንዱን እጅ ለፈርዖን ስጡ፥ አራቱም እጅ ለእናንተ ለራሳችሁ፥ ለእርሻው ዘርና ለእናንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰዋችሁና ለሕፃናቶቻችሁም ምግብ ይሁን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካ ጫክ ገልስያ ዎደ፥ አይፌዳዋፐ እቼሹ ኩሽያፐ እት ኩሽያ ካትያዉ እምተ። እቼሹ ኩሽያፐ አቴዳ ኦይዱ ኩሺ ህንተንቱ ጋድያ ዘረነ ህንተንቶ፥ ህንተንቱ ሶ አሳዉነ ህንተንቱ ናናዉ ቁማ ግዶ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin katsaa c'akki gelissiyaa wode, ayfeeddawaappe ichcheshu kushiyaappe itti kushiyaa kaatiyaw immite. Ichcheshu kushiyaappe atteeda oyddu kushii hinttenttu gadiyaa zeretsaanne hinttenttoo, hinttenttu soo asawunne hinttenttu naanaw k'uma gido» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kath maxi gelththiza wode kaththaafe ichchashu kusheppe issi kushe kawos immite. Ichchash kusheppe attida oyddu kushezi intte gades zereth, intteso asaassinne intte naytas quma gido» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካ ማጺ ጌልዛ ዎዴ ካፌ ኢቻሹ ኩሼፔ ኢሲ ኩሼ ካዎስ ኢሚቴ። ኢቻሽ ኩሼፔ ኣቲዳ ኦይዱ ኩሼዚ ኢንቴ ጋዴስ ዜሬ፥ ኢንቴሶ ኣሳሲኔ ኢንቴ ናይታስ ቁማ ጊዶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካ ሺሽያ ዎደ አይፍዳባፐ እቻሹ ኩሽያፐ እስ ኩሽያ ካዋስ እምተ። አትዳ ኦይዱ ኩሸይ ህንተ ጋድያስ ዘረ፥ ህንተዉነ ህንተ ሶ አሳስ ካ ግዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kathaa shiishiya wode ayfidabape ichashu kushiyape issi kushiya kawas immite. Attida oyddu kushey hinte gadiyas zerethi, hintewunne hinte soo asaas kathi gido” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መከሩ በሚሰበሰብበት ጊዜ ግን ከአምስት እጅ አንዱን ለፈርዖን ታስገባላችሁ፤ ከአምስት እጅ አራቱን ደግሞ ለመሬታችሁ ዘር፣ እንዲሁም ለራሳችሁ፣ ለቤተ ሰቦቻችሁና ለልጆቻችሁ ምግብ ታደርጉታላችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በመከር ጊዜ ከምታመርቱት ከአምስት አንዱን እጅ ለፈርዖን መስጠት አለባችሁ፤ የቀረው አራት አምስተኛው እጅ ግን ለመሬታችሁ ዘር፥ ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ ለቤተሰባችሁም ሁሉ ምግብ ይሁናችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጊዜ ቐውዒ ምስ ኮነ ሓምሻይ ኣፍ ንፈርዖን ትህብዎ፤ እቲ ኣርባዕተ ኣፍ ድማ ንግራትኩም ዘርኢ፥ ንኣኻትኩምን ንደቅኹምን ንቤተ ሰብኩምን ቀለብ ይኹን” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ንስኻ ኣድሓንካና ኣብ ቅድሚ ጐይታይ ደኣ ሞጎስ ንርከብ እምበር ባሮት ፈርኦን ንኸውን በሉ። |