Genesis 47:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሴፍ ነቶም ህዝቢ፡ እንሆ፡ ንዓኻን መሬትኩምን ሎሚ ንፈርኦን ገዚአ ኣለኹ። ርኣዩ፡ እንሆ ዘርኢ ኣሎኩም፡ እታ ምድሪ ድማ ክትዘርእዋ ኣሎኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም የግብፅን ሰዎች ሁሉ እንዲህ አላቸው፥ “እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፤ ለእናንተ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ሕዝቡን እንዲህ አለ። እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፤ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ሕዝቡን እንዲህ አለ፦ “እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፥ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ አሳ፥ “ስም ሀቼ ታን ህንተናነ ህንተንቱ ጋድያ ካትያዉ ሻማድ። ዘረ አፊደ፥ ጋደን ዘርተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo asaa, «Simmi hachche taani hinttenanne hinttenttu gadiyaa kaatiyaw shammaad. Zeretsaa afiide, gaden zerite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey asaa, «Histtiin hach tani inttenanne intte gade kawos shammida gishshas zereth ekkidi intte gaden gaden zerite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ኣሳ፥ «ሂስቲን ሃች ታኒ ኢንቴናኔ ኢንቴ ጋዴ ካዎስ ሻሚዳ ጊሻስ ዜሬ ኤኪዲ ኢንቴ ጋዴን ጋዴን ዜሪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ አሳኮ፥ “ህዛ ሀች ታኒ ህንተናነ ህንተ ጋድያ ካዋስ ሻምዳ ግሾ፥ ዘረ ኤፍድ ህንተ ጋደን ዘርተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi asaako, “Hiza hachi taani hintenanne hinte gadiya kawas shammida gisho, zerethi efidi hinte gaden zerite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍ ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ፣ ዛሬ እናንተንም መሬታችሁንም ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁና ይህን ዘር ወስዳችሁ በመሬት ላይ ዝሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ ለሕዝቡ እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ፥ እንግዲህ እናንተንና መሬታችሁን ለፈርዖን ስለ ገዛሁ ዘር ውሰዱና በመሬታችሁ ላይ ዝሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ከዓ ነቶም ህዝቢ “እንሆ፥ ሎሚ ንኣኻትኩምን ንምድሪኹምን ንፈርዖን ዓዲገኩም እየ። ዘርኢ እኒሀልኩም፤ ነታ ምድሪ እውን ዝርእዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ንስኻ ኣድሓንካና ኣብ ቅድሚ ጐይታይ ደኣ ሞጎስ ንርከብ እምበር ባሮት ፈርኦን ንኸውን በሉ። |