Genesis 47:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሬት ካህናት ጥራይ እዩ ዘይዓደጎ። እቶም ካህናት ግደ ፈርኦን መዲቦምሎም፡ ነቲ ፈርኦን ዝሃቦም ግደኦም ድማ በሊዖም። ስለዚ መሬቶም ኣይሸጡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍ የካህናትን ምድር ብቻ አልገዛም፤ ፈርዖን ለካህናቱ ድርጎ ይሰጣቸው ነበርና፥ ፈርዖንም የሰጣቸውን ድርጎ ይበሉ ነበር፤ ስለዚህም ምድራቸውን አልሸጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የካህናትን ምድር ብቻ አልገዛም፥ ካህናቱ ከፈርዖን ዘንድ ድርጎ ያገኙ ነበርና፥ ፈርዖንም የሰጣቸውን ድርጎ ይበሉ ነበር፤ ስለዚህም ምድራቸውን አልሸጡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የካህናትን ምድር ብቻ አልገዛም፥ ካህናቱ ከፈርዖን ዘንድ ድርጎ ያገኙ ነበርና፥ ፈርዖንም የሰጣቸውን ድርጎ ይበሉ ነበር፥ ስለዚህም ምድራቸውን አልሸጡም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ እ ቄሳቱ ዋ ጋድያ ሻምቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ ካቲ ቄሳቶ ካ እሜዳ። ሄዋ ድራዉ ባረንቱ ጋድያ ዛልእበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne I k'eesetuwaa gadiyaa shammibeenna; ayaw gooppe, kaatii k'eesatoo katsaa immeedda. Hewaa diraw barenttu gadiyaa zal"ibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka kawoy qeesetas kath immiza gishshas qeeseta gade shammibeenna. Hessa gishshas qeeseti ba gade bayzibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ካዎይ ቄሴታስ ካ ኢሚዛ ጊሻስ ቄሴታ ጋዴ ሻሚቤና። ሄሳ ጊሻስ ቄሴቲ ባ ጋዴ ባይዚቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካዎይ ካህነታስ ካ እምያ ግሾ ዮሰፍ ኤንታ ጋድያ ሻምቤና። ሄሳ ግሾ፥ ባንታ ጋድያ ባይዝቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kawoy kahinetas kathi immiya gisho Yoosefi enta gadiya shammibeenna. Hessa gisho, banta gadiya bayzibokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሆኖም ዮሴፍ የካህናቱን መሬት አልገዛም፤ ምክንያቱም ካህናቱ ከፈርዖን ቋሚ ድርጎ ስለሚያገኙና ፈርዖን ከሚሰጣቸው ድርጎ በቂ ምግብ ስለ ነበራቸው ነው፤ ከዚህም የተነሣ መሬታቸውን አልሸጡም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ ያልገዛው የካህናቱን መሬት ብቻ ነው፤ ካህናት ከፈርዖን በየጊዜው ድርጎ ይቀበሉ ስለ ነበር መሬታቸውን ለመሸጥ አልተገደዱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካህናት ግና ኻብ ፈርዖን ውሱን ድርጎ ስለ ዝነበሮም፥ መሬቶም ኣይሸጡን። ስለዙይ ዮሴፍ ንመሬት ካህናት ጥራሕ እዩ ዘይዓደገ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ካህናት ካብ ፈራኦን ክትህቡ ኢኹም፡ ኣርባዕትር ኣፍ ከኣ ንኣኻትኩም ንሱ ንዘራኢ ግራትን ንቐለብኩምን ኪኸውን እዩ። በሎም። |