Genesis 47:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ንፈርኦን ብዘላ ምድሪ ግብጺ ዓደጎ። ግብጻውያን እቲ ጥሜት ስለ ዝሰዓሮም፡ እታ ምድሪ ድማ ናይ ፈርኦን ኰነት፡ ነፍሲ ወከፍ መሬቱ ይሸጥዋ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፤ የግብፅ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፤ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፥ የግብፅ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለ ጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፤ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም የግብጽን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፥ የግብጽ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለ ጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፥ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ግብጼ ቢታ ኡባ ካትያዉ ሻሜዳ። ግብጼቱ ኡባይ ኮሻይ ጺጽ ደእያ ድራዉ፥ ባረንቱ ጋድያ ዛልኤድኖ፤ ጋዲ ካትያዋ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo Gibs'e biittaa ubbaa kaatiyaw shammeedda. Gibs'etuu ubbay koshay s'iis's'i de'iyaa diraw, barenttu gadiyaa zal"eeddino; gadii kaatiyaawaa gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey Gibxe biitta ubbaa kawos shammides. Gibxeti wuri koshay minnida gishshas ba gadeza bayziin gadezi kawos gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ጊብጼ ቢታ ኡባ ካዎስ ሻሚዴስ። ጊብጼቲ ዉሪ ኮሻይ ሚኒዳ ጊሻስ ባ ጋዴዛ ባይዚን ጋዴዚ ካዎስ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ግብፀ ቢታ ኡባ ካዋስ ሻምስ። ኮሽ ሱልን፥ ግብፀ አሳይ ኡንኤትድ ባንታ ጋድያ ባይዝን ጋደይ ካዉዋባ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi Gibxe biitta ubbaa kawas shammis. Koshi suullin, Gibxe asay un7etidi banta gadiya bayzin gadey kawuwaba gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዮሴፍ የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛለት፤ ራቡም እጅግ ስለ ጸናባቸው ግብፃውያን ሁሉ አንዳቸውም ሳይቀሩ መሬታቸውን ሸጡ፤ ምድሪቱም የፈርዖን ርስት ሆነች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ በግብጽ ያለውን መሬት ሁሉ ለንጉሡ ገዛ፤ ከራቡ ጽናት የተነሣ ግብጻውያን ሁሉ መሬታቸውን መሸጥ ግድ ሆነባቸው፤ በዚህ ዐይነት መሬት ሁሉ የንጉሡ ንብረት ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግብፃውያን ጥሜት ስለ ዝበርትዖም፥ ነፍሲ ወከፎም ገግራቶም ሸጡ፤ ዮሴፍ ከዓ ዅላ ምድሪ ግብፂ፥ ንፈርዖን ክትከውን ዓደጋ፤ እታ ምድሪ ድማ ናይ ፈርዖን ኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግብጻውያን ጥሜት ስለ ዝበርትዖም ከኣ፡ ነፍስ ወከፎም ገግራቶም ክትከውን ተሻየጣ፡ እታ ምድሪ ድማ ናይ ፈርኡን ኮነት። |