Genesis 47:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ገንዘብ ኣብ ምድሪ ግብጽን ኣብ ምድሪ ከነኣንን ምስ ጐደለ ድማ፡ ኵሎም ግብጻውያን ናብ ዮሴፍ መጺኦም፡ እንጌራ ሃበና፡ ስለምንታይ ኣብ ቅድሜኻ ንሞት፧ እቲ ገንዘብ ስለ ዝፈሽል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብሩም በግ​ብፅ ምድ​ርና በከ​ነ​ዓን ምድር አለቀ፤ የግ​ብፅ ሰዎ​ችም ሁሉ ወደ ዮሴፍ መጡ፤ እን​ዲህ ሲሉ፥ “በፊ​ትህ እን​ዳ​ን​ሞት እህል ስጠን፤ ብሩ አል​ቆ​ብ​ና​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብሩም በግብፅ ምድርና በከነዓን ምድር አለቀ፤ የግብፅ ሰዎችም ሁሉ ወደ ዮሴፍ መጡ እንዲህ ሲሉ። እንጀራ ስጠን፤ ስለ ምን በፊትህ እንሞታለን? ብሩ አልቆብናልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በግብጽ ምድርና በከነዓን ምድር ብሩም በሸመታ አለቀ፥ የግብጽ ሰዎች ሁሉም ወደ ዮሴፍ እየመጡ፦ “የምንመገበው ስጠን፥ ስለምን በፊትህ እንሞታለን? ብሩ አልቆብናልና” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼነ ካናነ ሻሉ ዉሬዳ ዎደ፥ ግብጼ አሳይ ኡባይ ዮሴፎኮ ዪደ አ፥ “ኑዉ ካ እማ፤ ኑ ሻሉ ዉሬዳ ድራዉ፥ ኑን ነ ስንን አያዉ ሀይቄቶ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'enne Kanaane shaluu wureedda wode, Gibs'e Asay ubbay Yooseefokko yiide Aa, «Nuw katsaa imma; nu shaluu wureedda diraw, nuuni ne sintsan ayaw hayk'k'eettoo?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe miishshaynne Kanaane miishshay ubbay wuriin Gibxe asay wuri Yooseefekko yiidi iza, «Nuus kath imma; nu miishshay wurida gishshas nuni ne dishin ays hayqqizonii?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ሚሻይኔ ካናኔ ሚሻይ ኡባይ ዉሪን ጊብጼ ኣሳይ ዉሪ ዮሴፌኮ ዪዲ ኢዛ፥ «ኑስ ካ ኢማ፤ ኑ ሚሻይ ዉሪዳ ጊሻስ ኑኒ ኔ ዲሺን ኣይስ ሃይቂዞኒ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ሚሸይነ ካናነ ሚሸይ ዉርዳ ዎደ ግብፀ አሳ ኡባይ ዮሰፋኮ ይድ “ኑስ ካ እማ። ኑ ሚሸይ ዉርዳ ግሾ ኑኒ ነ ስንን አይስ ኮሻን ሀይቃኔ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe miisheynne Kanaane miishey wurida wode Gibxe asa ubbay Yoosefako yidi “Nuus kathi imma. Nu miishey wurida gisho nuuni ne sinthan ayis koshan hayqanee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የግብፅና የከነዓን ሕዝቦችም ገንዘባቸው ባለቀ ጊዜ፣ ግብፃውያን ሁሉ ወደ ዮሴፍ ቀርበው፣ “የምንበላው እህል ስጠን፤ ገንዘባችን አልቆብናል፤ ዐይንህ እያየ እንዴት በራብ እንለቅ?” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ሁኔታ የግብጽና የከነዓን ሕዝቦች ገንዘባቸውን በእህል ሸመታ ስለ ጨረሱ፥ ግብጻውያን ወደ ዮሴፍ ተሰብስበው መጥተው “የምንመገበው እህል ስጠን! ገንዘባችንን ስለ ጨረስን በራብ ማለቃችን ነው!” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣብ ምድሪ ግብፅን ኣብ ምድሪ ከነዓንን ዝነበረ ገንዘብ ምስ ተወድአ ድማ፥ ኵሎም ግብፃውያን ናብ ዮሴፍ መፂኦም፥ “ስለ ምንታይ ኣብ ቅድሚ ዓይንኻ እንመውት? ገንዘብና ተወዲኡ እዩ እሞ እኽሊ ሃበና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ምድሪ ግብጽን ኣብ ምድሪ ኸነኣንን ገንዘብ ምስ ተወድኤ ድማ ኹሎም ግብጻውያን ናብ ዮሴፍ መጺኦም ስለምንታይ ኣብ ቅድሜኻ እንመውት ገንዘብ ተወዲኡ እዩ እሞ፡ እንጌራ ሀበና በልዎ።