Genesis 47:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ብዘላ እታ ሃገር ከኣ እንጌራ ኣይነበረን። እቲ ጥሜት ኣዝዩ ብርቱዕ ስለ ዝነበረ፡ ምድሪ ግብጽን ብዘላ ምድሪ ከነኣንን ብሰንኪ እቲ ጥሜት ሞተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ድ​ርም ሁሉ እህል አል​ነ​በ​ረም፤ ራብ እጅግ ጸን​ቶ​አ​ልና፤ ከራ​ብም የተ​ነሣ የግ​ብፅ ምድ​ርና የከ​ነ​ዓን ምድር ተጐዳ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድርም ሁሉ እህል አልነበረም፥ ራብ እጅግ ጸንቶአልና፤ ከራብም የተነሣ የግብፅ ምድርና የከነዓን ምድር ተጎዳ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ራብም እጅግ ጸንቶአልና፥ በምድር ሁሉ እህል አልነበረም፥ ከራብም የተነሣ የግብጽ ምድርና የከነዓን ምድር ተጎዳ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ ኮሻይ ጺጽ ደእያ ድራዉ፥ ሄ ቢታ ኡባን ካ ባዋ። ሄ ኮሻን ግብጼነ ካናነ ቢታይ ላአቱካ ቆሄቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne koshay s'iis's'i de'iyaa diraw, he biittaa ubbaan katsi baawa. He koshan Gibs'enne Kanaane biittay laa"attuukka k'ohetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka koshay darida gishshas biitta ubbaa bolla kaththi dhaydes. He koshaan Gibxe dereynne Kanaane derey nam7ayka qohettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኮሻይ ዳሪዳ ጊሻስ ቢታ ኡባ ቦላ ካ ይዴስ። ሄ ኮሻን ጊብጼ ዴሬይኔ ካናኔ ዴሬይ ናምኣይካ ቆሄቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታ ኡባን ኮሽ ሱልዳ ግሾ ቢታን ኡባን ካ ባዋ፤ ግብፀይነ ካናነ ቢታይ ቆሄትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biitta ubban koshi suullida gisho biittan ubban kathi baawa; Gibxeynne Kanaane biittay qohetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመላው ምድር እህል ባለመኖሩ ራቡ እየጸና ሄደ፤ ከዚህ የተነሣም ግብፅና ከነዓን በራብ እጅግ ተጐዱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁን እንጂ ራቡ እየጸና ስለ ሄደ፥ ከየትም አገር እህል ለማግኘት አልተቻለም ነበር፤ የግብጽና የከነዓን ሕዝቦችም በረሀቡ እጅግ ተጐድተው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኵላ ምድሪ እኽሊ ስለ ዘይነበረ እቲ ጥሜት የመና በርትዐ። ካብ ጥሜት ዝተልዓለውን ኣብ ምድሪ ግብፅን ኣብ ምድሪ ከነዓንን ዝነብሩ ህዝቢ ብጥሜት ሰንሰኑ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጥሜት ኣዝዩ ስለ ዝበርትዔ ድማ ኣብ ኩላ ምድሪ እንጌራ ኣይነበረን። ምድሪ ግብጺስን ምስሪ ኸነኣንን ከኣ ብምኽንያት ጥሜት ቃህመማ።