Genesis 47:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሴፍ ድማ ነቦኡን ንኣሕዋቱን ንብዘላ ቤቱን ከከም ወለዶኦም ብእንጌራ ይድግፎም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም ለአባቱና ለወንድሞቹ፥ ለአባቱም ቤተ ሰዎች ሁሉ ለእያንዳንዱ ሰው እየሰፈረ እህልን ለምግብ ይሰጣቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም ለአባቱና ለወንድሞቹ ለአባቱም ቤተ ሰዎች ሁሉ እንደ ልጆቻቸው መጠን እህል ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም ለአባቱና ለወንድሞቹ ለአባቱም ቤተ ሰዎች ሁሉ እንደ ልጆቻቸው መጠን እህል ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ቃይ ባረ አዎ፥ ባረ እሻቶነ ባረ አዉዋ ሶ አሳ ኡባዉ ኡንቱንቱ ናና ፓይዱዋዳን ካ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo k'ay bare aawoo, bare ishatoonne bare aawuwaa soo asaa ubbaw unttunttu naanaa payduwaadan katsaa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefey qasse ba aawaas, ba ishatassinne ba aawa soo asaa ubbaas istta nayta qooda mala kath immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌይ ቃሴ ባ ኣዋስ፥ ባ ኢሻታሲኔ ባ ኣዋ ሶ ኣሳ ኡባስ ኢስታ ናይታ ቆዳ ማላ ካ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፍ ባ አዋስ፥ ባ እሻታስነ ባራ ደእያ ኡባስ ኤንታ ናይታ ታይቡዋዳ ካ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefi ba aawas, ba ishatasinne baara de7iya ubbaas enta nayta taybuwada kathi immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍም ለአባቱ፣ ለወንድሞቹና ለመላው የአባቱ ቤተ ሰዎች በልጆቻቸው ቍጥር ልክ ቀለብ እንዲሰፈርላቸው አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ ለአባቱና ለወንድሞቹ በልጆቻቸው ቊጥር ልክ እህል ይሰጣቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ነቦኡን ነሕዋቱን ንዅሉ ቤተ ሰብ ኣቦኡን ይሓልየሎም ነበረ። ከከም ብዝሒ ቤተ ሰቦምውን እኽሊ እናሰፈረ ይህቦም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ድማ ነቦኣኡን ነሕዋቱን ንኹሉ ቤት ኣቡኡን ሓለየ፡ ከከም ብዝሒ ቖልዑኦም እናገበረ ይምግቦም ነበረ። |