Genesis 46:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣስማት እቶም ናብ ግብጺ ዝመጹ ደቂ እስራኤል፡ ያእቆብን ደቁን እዚ እዩ፡ ሮቤል በዅሪ ያእቆብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአባታቸው ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የገቡት የእስራኤል ልጆች ስም ይህ ነው፤ ያዕቆብና ልጆቹ፤ የያዕቆብ በኵር ሮቤል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ግብፅም የገቡት የእስራኤል ልጆች ስም ይህ ነው፥ ያዕቆብና ልጆቹ፤ የያዕቆብ በኵር ሮቤል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ግብጽም የገቡት የእስራኤል ልጆች ስም ይህ ነው፥ ያዕቆብና ልጆቹ፥ የያዕቆብ በኩር ሮቤል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላና ግብጼ ጋድያ ቤዳ እስራኤልያ ናና ሱንይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋ። ያቆባ ባይራ ናአይ ሮቤላ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelana Gibs'e gadiyaa beedda israa'eeliyaa naanaa suntsay hawaappe kaalliide s'aafetteeddawaa. Yaak'ooba bayira na'ay Roobeela; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobera Gibxe biitta bida Isra7eele nayta sunththi hayssafe kaalli xaafettidayssa. Yaaqoobe bayra nay Oroobeele; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤራ ጊብጼ ቢታ ቢዳ ኢስራኤሌ ናይታ ሱን ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይሳ። ያቆቤ ባይራ ናይ ኦሮቤሌ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለራ ግብፀ ቢታ ብዳ እያ ናይታ ሱንይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ያይቆባ ባይራ ናአይ ሮቤላ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eelera Gibxe biitta bida iya nayta sunthay haysafe kaallidi xaafetidaysa. Yayqooba bayra na7ay Robeela; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ግብፅ የወረዱት የእስራኤል ልጆች፣ ያዕቆብና ዘሮቹ እነዚህ ናቸው፦ የያዕቆብ የበኵር ልጅ ሮቤል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤል ጋር ወደ ግብጽ የወረዱት የእስራኤላውያን ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው፦ የያዕቆብ የበኲር ልጅ ሮቤል፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስም እቶም ናብ ግብፂ ዝኣተዉ ደቂ እስራኤል፥ እዝ ዝስዕብ እዩ፦ በዅሪ ያእቆብ፥ ሮቤል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ናብ ግብጺ ዝኣተው ደቂ እስራኤል ያእቆብ ደቁን ስሞም እዚ እዩ፡ በኹሪ ያእቆብ ሮቤል። |