Genesis 46:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኣብ ምድሪ ከነኣን ዝረኸብዎ ጥሪቶምን ንብረቶምን ወሲዶም ናብ ግብጺ መጹ፡ ያእቆብን ኵሉ ዘርኡን ምስኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጓዛቸውን፥ በከነዓን ሀገርም ያገኙትን ጥሪታቸውን ሁሉ ይዘው ያዕቆብና ዘሩ ሁሉ ከእርሱ ጋር ወደ ግብፅ መጡ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንስሶቻቸውንም በከነዓን አገርም ያገኙትን ከብታቸውን ሁሉ ይዘው ያዕቆብና ዘሩ ሁሉ ከእርሱ ጋር ወደ ግብፅ መጡ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንስሶቻቸውንም በከነዓን አገርም ያገኙትን ከብታቸውን ሁሉ ይዘው ያዕቆብና ዘሩ ሁሉ ከእርሱ ጋር ወደ ግብጽ መጡ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ካናነ ቢታን ሞዴዳ ማጹዋነ መህያ ኡባ አፌድኖ። ያቆብነ አ ዘረ ኡባይ አናና ግብጼ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Kanaane biittan mooddeedda mas'uwaanne mehiyaa ubbaa afeedino. Yaak'oobinne Aa zeretsaa ubbay aanana Gibs'e beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Kanaane biittan haarida aqonne mehe ubbaa ekki bida. Yaaqoobeynne iza zereththi wuri izara Gibxe bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ካናኔ ቢታን ሃሪዳ ኣቆኔ ሜሄ ኡባ ኤኪ ቢዳ። ያቆቤይኔ ኢዛ ዜሬ ዉሪ ኢዛራ ጊብጼ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካናነ ቢታን ሃርዳ ሃሩዋነ መሄ ኡባ ኤክ ብዶሶና። ያይቆብ ባ ሶ አሳ ኡባ ኤክድ ግብፀ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Kanaane biittan haarida haaruwanne mehe ubbaa eki bidosona. Yayqoobi ba soo asa ubbaa ekidi Gibxe bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከብቶቻቸውንና በከነዓን ምድር ያፈሩትን ሀብት ንብረታቸውን ይዘው፣ ያዕቆብና ዘሮቹ በሙሉ ወደ ግብፅ ወረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከብቶቻቸውንና በከነዓን ያፈሩትን ሀብት ሁሉ ይዘው ወደ ግብጽ ሄዱ፤ በዚህ ዐይነት ያዕቆብ ቤተሰቡን ሁሉ ይዞ ወደ ግብጽ ሄደ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከፍቶምን ኣብ ምድሪ ከነዓን ዘጥረይዎ ገንዘቦምን ሒዞም፥ ናብ ግብፂ ኣተዉ። ያእቆብውን ንዅሉ ዘርኡ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ኩሉ ዘርኡ ድማ ምስኡ፡ ማሎምን ኣብ ምድሪ ኸነኣን ዘጥረይዎ ገንዘቦምን ወሲዶም፡ ናብ ግብጺ መጹ። |