Genesis 46:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ኽትብል ኣሎካ፦ ኣብ ምድሪ ጎሸን ምእንቲ ኽትነብር፡ ካብ ንእስነትና ኣትሒዙ ክሳዕ ሕጂ ዚግበር ንግዲ ባሮትካ፡ ንሕናን ኣቦታትናን ምስ ጥሪት እዩ ነይሩ። ጓሳ ዘበለ ንግብጻውያን ፍንፉን እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በግ ጠባቂ ሁሉ ለግ​ብፅ ሰዎች ርኩስ ነውና በዐ​ረብ በኩል በጌ​ሤም እን​ድ​ት​ቀ​መጡ እኛ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ ከብ​ላ​ቴ​ን​ነ​ታ​ችን ጀም​ረን እስከ አሁን ድረስ እኛም አባ​ቶ​ቻ​ች​ንም እን​ስሳ አር​ቢ​ዎች ነን” በሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብፅ ሰዎች ርኵስ ነውና በጌሤም እንድትቀመጡ እንዲህ በሉት። እኛ ባሪያዎችህ ከብላቴናነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ እንስሳ አርቢዎች ነን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብጽ ሰዎች ርኩስ ነውና፥ በጌሤም እንድትቀመጡ፦ ‘እኛ አገልጋዮችህ ከብላቴናነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ እንስሳ አርቢዎች ነን’ በሉት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተንቱ አዉ፥ ‘ኑን ነ ቆማቱ ናአተፐ ዶሚደ፥ ኑ አዎቱዋዳን መህያ ሄሜቶ’ ያግተ። እ ህንተንታ ገሴመ ጋድያን ዎናዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ዶርሳ ሄንንቻ ኡባይ ግብጼ አሳን ካቴዳዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hinttenttu aw, ‹Nuuni ne k'oomatuu na'atetsaappe doommiide, nu aawotuwaadan mehiyaa heemmeetto› yaagite. I hinttentta Geseeme gadiyaan wotsanawaa; ayaw gooppe, dorssaa hentsanchchaa ubbay Gibs'e asan kad'eteeddawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) intte izas, ‹Nuni ne aylleti naateththafe doommidi nu aawata malakka mehe heemmoos› giite. Histtiko izi inttena Geeseme biittan woththana; ays giikko dorsa heenththanchchay wuri Gibxe asaa achchan kadhettidayta» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢዛስ፥ ‹ኑኒ ኔ ኣይሌቲ ናቴፌ ዶሚዲ ኑ ኣዋታ ማላካ ሜሄ ሄሞስ› ጊቴ። ሂስቲኮ ኢዚ ኢንቴና ጌሴሜ ቢታን ዎና፤ ኣይስ ጊኮ ዶርሳ ሄንንቻይ ዉሪ ጊብጼ ኣሳ ኣቻን ካቲዳይታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ እያኮ፥ ‘ኑኒ ነ አይለት ናአተፈ ዶምድ ኑ አዋታዳ መሄ ሄሞስ’ ያግተ። ዶርሰ ሃርያ አስ ግብፀ አሳን ካትዳባ ግድያ ግሾ፥ እ ህንተ ጌሳመ ቢታን ዳና መላ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) hinte iyako, ‘Nuuni ne aylleti na7atethafe doomidi nu aawatada mehe heemmoos’ yaagite. Dorse haariya asi Gibxe asan kadhetidaba gidiya gisho, I hinte Geesame biittan daana mela oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተ፣ ‘እኛ ባሮችህ ሥራችን ከልጅነታችን ጀምሮ ልክ እንደ አባቶቻችን ከብት ማርባት ነው’ ብላችሁ መልሱለት። ከዚያም ግብፃውያን ከብት አርቢዎችን እንደ ጸያፍ ስለሚቈጥሩ፣ በጌሤም ምድር እንድትኖሩ ይፈቅድላችኋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘እኛ ልክ እንደ ቀድሞ አባቶቻችን ከልጅነታችን ጀምሮ የምንተዳደረው በግ በማርባት ነው’ ብላችሁ መልሱለት። በግ አርቢዎች በግብጻውያን ዘንድ የተናቁ ስለ ሆኑ ይህን በመናገር በጌሴም ምድር ለመኖር ፈቃድ ታገኛላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጓስነት ብግብፃውያን ፅዩፍ እዩ እሞ፥ ኣብ ምድሪ ጌሴም ምእንቲ ኽትቅመጡስ ‘ሓሻኽርካ፥ ንሕናን ኣቦታትናን ካብ ንእስነትና ኽሳዕ ሕዚ መርባሕቲ እንስሳት ኢና’ በሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ጓሳ ዘበለ ግብጻውያን ጽዩፍ እዩ እሞ ኣብ ምድሪ ጌሼን ምእንቲ ኽትቅመጡስ ገላውኻ ንሕናን ኣቦታትናን ድማ ካብ ንእስነትናን ኽሳዕ ሕጂ ሰብ ማል ኢና፡ በሉ።