Genesis 46:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ ኽትብል ኣሎካ፦ ኣብ ምድሪ ጎሸን ምእንቲ ኽትነብር፡ ካብ ንእስነትና ኣትሒዙ ክሳዕ ሕጂ ዚግበር ንግዲ ባሮትካ፡ ንሕናን ኣቦታትናን ምስ ጥሪት እዩ ነይሩ። ጓሳ ዘበለ ንግብጻውያን ፍንፉን እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብፅ ሰዎች ርኩስ ነውና በዐረብ በኩል በጌሤም እንድትቀመጡ እኛ አገልጋዮችህ ከብላቴንነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ እኛም አባቶቻችንም እንስሳ አርቢዎች ነን” በሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብፅ ሰዎች ርኵስ ነውና በጌሤም እንድትቀመጡ እንዲህ በሉት። እኛ ባሪያዎችህ ከብላቴናነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ እንስሳ አርቢዎች ነን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብጽ ሰዎች ርኩስ ነውና፥ በጌሤም እንድትቀመጡ፦ ‘እኛ አገልጋዮችህ ከብላቴናነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ እንስሳ አርቢዎች ነን’ በሉት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ አዉ፥ ‘ኑን ነ ቆማቱ ናአተፐ ዶሚደ፥ ኑ አዎቱዋዳን መህያ ሄሜቶ’ ያግተ። እ ህንተንታ ገሴመ ጋድያን ዎናዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ዶርሳ ሄንንቻ ኡባይ ግብጼ አሳን ካቴዳዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hinttenttu aw, ‹Nuuni ne k'oomatuu na'atetsaappe doommiide, nu aawotuwaadan mehiyaa heemmeetto› yaagite. I hinttentta Geseeme gadiyaan wotsanawaa; ayaw gooppe, dorssaa hentsanchchaa ubbay Gibs'e asan kad'eteeddawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | intte izas, ‹Nuni ne aylleti naateththafe doommidi nu aawata malakka mehe heemmoos› giite. Histtiko izi inttena Geeseme biittan woththana; ays giikko dorsa heenththanchchay wuri Gibxe asaa achchan kadhettidayta» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢዛስ፥ ‹ኑኒ ኔ ኣይሌቲ ናቴፌ ዶሚዲ ኑ ኣዋታ ማላካ ሜሄ ሄሞስ› ጊቴ። ሂስቲኮ ኢዚ ኢንቴና ጌሴሜ ቢታን ዎና፤ ኣይስ ጊኮ ዶርሳ ሄንንቻይ ዉሪ ጊብጼ ኣሳ ኣቻን ካቲዳይታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ እያኮ፥ ‘ኑኒ ነ አይለት ናአተፈ ዶምድ ኑ አዋታዳ መሄ ሄሞስ’ ያግተ። ዶርሰ ሃርያ አስ ግብፀ አሳን ካትዳባ ግድያ ግሾ፥ እ ህንተ ጌሳመ ቢታን ዳና መላ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | hinte iyako, ‘Nuuni ne aylleti na7atethafe doomidi nu aawatada mehe heemmoos’ yaagite. Dorse haariya asi Gibxe asan kadhetidaba gidiya gisho, I hinte Geesame biittan daana mela oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ፣ ‘እኛ ባሮችህ ሥራችን ከልጅነታችን ጀምሮ ልክ እንደ አባቶቻችን ከብት ማርባት ነው’ ብላችሁ መልሱለት። ከዚያም ግብፃውያን ከብት አርቢዎችን እንደ ጸያፍ ስለሚቈጥሩ፣ በጌሤም ምድር እንድትኖሩ ይፈቅድላችኋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘እኛ ልክ እንደ ቀድሞ አባቶቻችን ከልጅነታችን ጀምሮ የምንተዳደረው በግ በማርባት ነው’ ብላችሁ መልሱለት። በግ አርቢዎች በግብጻውያን ዘንድ የተናቁ ስለ ሆኑ ይህን በመናገር በጌሴም ምድር ለመኖር ፈቃድ ታገኛላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጓስነት ብግብፃውያን ፅዩፍ እዩ እሞ፥ ኣብ ምድሪ ጌሴም ምእንቲ ኽትቅመጡስ ‘ሓሻኽርካ፥ ንሕናን ኣቦታትናን ካብ ንእስነትና ኽሳዕ ሕዚ መርባሕቲ እንስሳት ኢና’ በሉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጓሳ ዘበለ ግብጻውያን ጽዩፍ እዩ እሞ ኣብ ምድሪ ጌሼን ምእንቲ ኽትቅመጡስ ገላውኻ ንሕናን ኣቦታትናን ድማ ካብ ንእስነትናን ኽሳዕ ሕጂ ሰብ ማል ኢና፡ በሉ። |