Genesis 46:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰብኡት ጓሶት እዮም። መጓሰኦምን ኣባጊዖምን ኵሉ ድማ ሒዞም መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ከብት ጠባ​ቂ​ዎች፥ መንጋ አር​ቢ​ዎች ናቸው፤ በጎ​ቻ​ቸ​ው​ንና ላሞ​ቻ​ቸ​ውን፥ ያላ​ቸ​ው​ንም ሁሉ አመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም በግ የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው፥ እንስሳ ያረቡ ነበርና፤ በጎቻቸውንና ላሞቻቸውን ያላቸውንም ሁሉ አመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም በግ የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው፥ እንስሳ ያረቡ ነበርና፥ በጎቻቸውንና ላሞቻቸውን ያላቸውንም ሁሉ አመጡ፥’ ብዬ እነግረዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዶርሳ ሄንንቻ፤ ኡንቱንቱ መህያ ሄምኖ፤ ኡንቱንቱ ባረናና ባረንቱ ዶርሳቱዋ፥ ባረንቱ ምያቱዋነ ባረንቶ ደእያዋ ኡባ አኪደ ዬድኖ’ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu dorssaa hentsanchchaa; unttunttu mehiyaa heemmino; unttunttu barenana barenttu dorssatuwaa, barenttu miyatuwaanne barenttoo de'iyaawaa ubbaa akkiidde yeeddino› yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti miizinne dorsa haarizayta; istti banara ba dorsata, ba miizatanne baas dizayssa ubbaa ekki yida› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሚዚኔ ዶርሳ ሃሪዛይታ፤ ኢስቲ ባናራ ባ ዶርሳታ፥ ባ ሚዛታኔ ባስ ዲዛይሳ ኡባ ኤኪ ዪዳ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ መሄ ሃረይሳታ፥ ኤንቲ ባንታራ ባንታ ዶርሳ፥ ባንታ ዴሻ፥ መህያነ ባንታዉ ደእያባ ኡባ ኤክድ ይዶሶና’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti mehe haareyisata, enti bantara banta dorsa, banta deesha, mehiyanne bantaw de7iyaba ubbaa ekidi yidosona’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎቹ ከብት የሚጠብቁ ስለ ሆኑ እረኞች ናቸው፤ ሲመጡም በጎቻቸውን፣ ፍየሎቻቸውንና ከብቶቻቸውን እንዲሁም ያላቸውን ሁሉ ይዘው መጥተዋል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ እንስሶችን የማርባት ችሎታ ያላቸው ከብት ጠባቂዎች ናቸው፤ በጎቻቸውንና ፍየሎቻቸውን፥ ከብቶቻቸውን ያላቸውን ንብረት ሁሉ ይዘው መጥተዋል’ ብዬ ልንገረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዞም ሰባት እዚኣቶም መርባሕቲ እንስሳ እዮም። ኣባጊዖምን ኣጣሎምን ከፍታቶምን ኵሉ ዘለዎምን ሒዞም መፂኦም ኣለዉ’ ኽብሎ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እዞም ሰባት እዚኣቶም ሰብ ማል እዮም ኣሞ ጓሶት ኣባጊዕ እዮም። ኣባጊዖምን ኣሓኦምን ኩሉ ዘለዎም ድማ ኣምጺኦም ኣለው።