Genesis 46:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ጓሶት እዮም። መጓሰኦምን ኣባጊዖምን ኵሉ ድማ ሒዞም መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ከብት ጠባቂዎች፥ መንጋ አርቢዎች ናቸው፤ በጎቻቸውንና ላሞቻቸውን፥ ያላቸውንም ሁሉ አመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም በግ የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው፥ እንስሳ ያረቡ ነበርና፤ በጎቻቸውንና ላሞቻቸውን ያላቸውንም ሁሉ አመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም በግ የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው፥ እንስሳ ያረቡ ነበርና፥ በጎቻቸውንና ላሞቻቸውን ያላቸውንም ሁሉ አመጡ፥’ ብዬ እነግረዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዶርሳ ሄንንቻ፤ ኡንቱንቱ መህያ ሄምኖ፤ ኡንቱንቱ ባረናና ባረንቱ ዶርሳቱዋ፥ ባረንቱ ምያቱዋነ ባረንቶ ደእያዋ ኡባ አኪደ ዬድኖ’ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu dorssaa hentsanchchaa; unttunttu mehiyaa heemmino; unttunttu barenana barenttu dorssatuwaa, barenttu miyatuwaanne barenttoo de'iyaawaa ubbaa akkiidde yeeddino› yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti miizinne dorsa haarizayta; istti banara ba dorsata, ba miizatanne baas dizayssa ubbaa ekki yida› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሚዚኔ ዶርሳ ሃሪዛይታ፤ ኢስቲ ባናራ ባ ዶርሳታ፥ ባ ሚዛታኔ ባስ ዲዛይሳ ኡባ ኤኪ ዪዳ› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ መሄ ሃረይሳታ፥ ኤንቲ ባንታራ ባንታ ዶርሳ፥ ባንታ ዴሻ፥ መህያነ ባንታዉ ደእያባ ኡባ ኤክድ ይዶሶና’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti mehe haareyisata, enti bantara banta dorsa, banta deesha, mehiyanne bantaw de7iyaba ubbaa ekidi yidosona’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ ከብት የሚጠብቁ ስለ ሆኑ እረኞች ናቸው፤ ሲመጡም በጎቻቸውን፣ ፍየሎቻቸውንና ከብቶቻቸውን እንዲሁም ያላቸውን ሁሉ ይዘው መጥተዋል።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ እንስሶችን የማርባት ችሎታ ያላቸው ከብት ጠባቂዎች ናቸው፤ በጎቻቸውንና ፍየሎቻቸውን፥ ከብቶቻቸውን ያላቸውን ንብረት ሁሉ ይዘው መጥተዋል’ ብዬ ልንገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዞም ሰባት እዚኣቶም መርባሕቲ እንስሳ እዮም። ኣባጊዖምን ኣጣሎምን ከፍታቶምን ኵሉ ዘለዎምን ሒዞም መፂኦም ኣለዉ’ ኽብሎ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዞም ሰባት እዚኣቶም ሰብ ማል እዮም ኣሞ ጓሶት ኣባጊዕ እዮም። ኣባጊዖምን ኣሓኦምን ኩሉ ዘለዎም ድማ ኣምጺኦም ኣለው። |