Genesis 46:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ኣነ ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ኣቦኻ እየ። ናብ ግብጺ ከይትወርድ ፍርሒ፤ ኣብኡ ዓቢ ህዝቢ ክገብረካ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ውም፥ “የአ​ባ​ቶ​ችህ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እኔ ነኝ፤ ወደ ግብፅ መው​ረ​ድን አት​ፍራ፤ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደ​ር​ግ​ሃ​ለ​ሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለውም። የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እሱም አለው፦ “የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፥ ወደ ግብጽ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ፥ “ታን ጾሳ፥ ነ አዉዋ ጾሳ፤ ኔን ዱገ ግብጼ ባናዉ ያዮፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ኔና ያን ዎልቃማ ካዉተ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa, «Taani S'oossaa, ne aawuwaa S'oossaa; neeni duge Gibs'e baanaw yayyoppa; ayaw gooppe, taani neena yan wolk'k'aama kawutetsaa kesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani Xoossay ne aawa Xoossa; neni duge Gibxe baanaas babbofa; ays giikko tani nena heen gita kawoteth kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ጾሳይ ኔ ኣዋ ጾሳ፤ ኔኒ ዱጌ ጊብጼ ባናስ ባቦፋ፤ ኣይስ ጊኮ ታኒ ኔና ሄን ጊታ ካዎቴ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ እያኮ፥ “ታኒ ፆሳ፥ ነ አዋ ፆሳ፤ ኔኒ ግብፀ ባናዉ ባቦፋ። ታ ነ ሼሻ ያን ግታ ደረ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay iyako, “Taani Xoossaa, ne aawa Xoossa; neeni Gibxe baanaw babofa. Ta ne sheesha yan gita dere kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔ የአባትህ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ነኝ፤ ወደ ግብፅ ለመውረድ አትፍራ፤ በዚያ ታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ እግዚአብሔር ነኝ፤ ወደ ግብጽ ለመሄድ አትፍራ፤ እኔ ዘርህን በግብጽ አገር ታላቅ ሕዝብ አደርገዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ኣምላኽ ኣቦኻ እግዚኣብሄር እየ። ኣብኡ ዓብዪ ህዝቢ ኽገብረካ እየ እሞ፥ ናብ ግብፂ ምኻድ ኣይትፍራሕ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ኣቦኻ እየ። ኣብኡ ዓብዩ ህዝቢ ኽገብረካ እየ እሞ፡ ናብ ግብጺ ምውራድ ኣይትፍራህ።