Genesis 46:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣነ ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ኣቦኻ እየ። ናብ ግብጺ ከይትወርድ ፍርሒ፤ ኣብኡ ዓቢ ህዝቢ ክገብረካ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለውም፥ “የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ወደ ግብፅ መውረድን አትፍራ፤ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለውም። የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እሱም አለው፦ “የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፥ ወደ ግብጽ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ፥ “ታን ጾሳ፥ ነ አዉዋ ጾሳ፤ ኔን ዱገ ግብጼ ባናዉ ያዮፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ኔና ያን ዎልቃማ ካዉተ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa, «Taani S'oossaa, ne aawuwaa S'oossaa; neeni duge Gibs'e baanaw yayyoppa; ayaw gooppe, taani neena yan wolk'k'aama kawutetsaa kesana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani Xoossay ne aawa Xoossa; neni duge Gibxe baanaas babbofa; ays giikko tani nena heen gita kawoteth kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ጾሳይ ኔ ኣዋ ጾሳ፤ ኔኒ ዱጌ ጊብጼ ባናስ ባቦፋ፤ ኣይስ ጊኮ ታኒ ኔና ሄን ጊታ ካዎቴ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ እያኮ፥ “ታኒ ፆሳ፥ ነ አዋ ፆሳ፤ ኔኒ ግብፀ ባናዉ ባቦፋ። ታ ነ ሼሻ ያን ግታ ደረ ከሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay iyako, “Taani Xoossaa, ne aawa Xoossa; neeni Gibxe baanaw babofa. Ta ne sheesha yan gita dere kessana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔ የአባትህ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ነኝ፤ ወደ ግብፅ ለመውረድ አትፍራ፤ በዚያ ታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ አለው፤ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ እግዚአብሔር ነኝ፤ ወደ ግብጽ ለመሄድ አትፍራ፤ እኔ ዘርህን በግብጽ አገር ታላቅ ሕዝብ አደርገዋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣነ ኣምላኽ ኣቦኻ እግዚኣብሄር እየ። ኣብኡ ዓብዪ ህዝቢ ኽገብረካ እየ እሞ፥ ናብ ግብፂ ምኻድ ኣይትፍራሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ኣቦኻ እየ። ኣብኡ ዓብዩ ህዝቢ ኽገብረካ እየ እሞ፡ ናብ ግብጺ ምውራድ ኣይትፍራህ። |