Genesis 46:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣብ ግብጺ እተወልዱሉ ደቂ ዮሴፍ ከኣ ክልተ ነፍሳት ነበሩ፣ ኵለን ነፍሳት ቤት ያእቆብ ናብ ግብጺ ዝኣተዋ ስሳን ዓሰርተን ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በግ​ብፅ ምድር የተ​ወ​ለ​ዱ​ለት የዮ​ሴ​ፍም ልጆች ሁለት ናቸው፤ ወደ ግብፅ የገ​ቡት የያ​ዕ​ቆብ ቤተ ሰዎች ሁሉ ሰባ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በግብፅ ምድር የተወለዱለት የዮሴፍም ልጆች ሁለት ናቸው፤ ወደ ግብፅ የገቡት የያዕቆብ ቤተ ሰዎች ሁሉ ሰባ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዮሴፍ በግብጽ ከተወለዱት ከሁለቱ ወንዶች ልጆች ጋር፥ ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብጽ የገቡት የያዕቆብ ልጆችና የልጅ ልጆች ቊጥር በአጠቃላይ ሰባ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼን ዮሴፎዉ የለቴዳ ላኡ ናና ጉጅና፥ ግብጼ ቤዳ ያቆባ ሶ አሳይ ሙሊ ላፑን ታማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'en Yooseefow yeletteedda laa"u naanaa gujjina, Gibs'e beedda Yaak'ooba soo Asay mulii laappun tamma.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxen Yooseefes yelettida nam7u nayta gujjiin Gibxe bida Yaaqoobe soo asay mulera laappun tamma.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼን ዮሴፌስ ዬሌቲዳ ናምኡ ናይታ ጉጂን ጊብጼ ቢዳ ያቆቤ ሶ ኣሳይ ሙሌራ ላፑን ታማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀን ዮሰፋስ የለትዳ ናምኡ ናይታ ጉጅኮ፥ ግብፀ ብዳ ያይቆባ ሶ አሳይ ኩመ ላፑን ታማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxen Yoosefas yeletida nam7u nayta gujiko, Gibxe bida Yayqooba soo asay kumethi laapun tamma.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮሴፍ በግብፅ የወለዳቸውን ሁለት ልጆች ጨምሮ፣ ወደ ግብፅ የወረደው የያዕቆብ ቤተ ሰብ ቍጥር ሰባ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለዮሴፍ በግብጽ ከተወለዱት ከሁለቱ ወንዶች ልጆች ጋር፥ ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብጽ የገቡት የያዕቆብ ልጆችና የልጅ ልጆች ቊጥር በአጠቃላይ ሰባ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ምድሪ ግብፂ ንዮሴፍ ዝተወለዱሉ ኸዓ ኽልተ ደቂ እዮም። ናብ ግብፂ ዝኣተዉ ዅሎም ቤተ ሰብ ያእቆብ እምበኣር ሰብዓ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ግብጺ እተወልዱሉ ደቂ ዮሴፍ ከኣ ክልተ ንነፍሲ ነበሩ። ናብ ግብጺ ዝኣተው ኹሎም ነፍሳት ቤት ያእቆብ ሰብዓ ነበሩ።