Genesis 46:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዮሴፍ ድማ ኣብ ምድሪ ግብጺ ምናሴን ኤፍሬምን ተወልደሎም፣ ኣሰናት ጓል ጶጢፈራ ካህን ዖን ድማ ወለደቶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለዮ​ሴ​ፍም በግ​ብፅ ምድር ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት፤ እነ​ር​ሱም የሄ​ል​ዮቱ ከተማ ካህን የጴ​ጤ​ፌራ ልጅ አስ​ኔት የወ​ለ​ደ​ች​ለት ምና​ሴና ኤፍ​ሬም ናቸው። ሶር​ያ​ዊት ዕቅ​ብቱ የወ​ለ​ደ​ች​ለት የም​ና​ሴም ልጅ ማኪር ነው። ማኪ​ርም ገለ​ዓ​ድን ወለደ፤ የም​ና​ሴም ወን​ድም የኤ​ፍ​ሬም ልጆች ሱታ​ላና ጠኀን ናቸው። የሱ​ታላ ልጅም ኤዴን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለዮሴፍም በግብፅ ምድር ምናሴና ኤፍሬም ተወለዱለት፤ የሄልዮቱ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናት የወለደቻቸው ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ናቸው፤ እነርሱም ዮሴፍ በግብጽ ምድር ከኦን ከተማ ካህን ከጶጢፌራ ሴት ልጅ ከአስናት የወለዳቸው ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦና ካታማ ቄስያ ጶጽፋራ ናታ አስናታ ዮሴፎዉ ግብጼን ምናሳነ ኤፍሬማ የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Oona katamaa k'eesiyaa P'oos'ifaara naatta Asinaata Yooseefow Gibs'en Minaasanne Efireema yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oona geetettiza katama qeese Phixifaara naya Asinaata Yooseefes Gibxen Minaasenne Efreeme yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦና ጌቴቲዛ ካታማ ቄሴ ጲጺፋራ ናያ ኣሲናታ ዮሴፌስ ጊብጼን ሚናሴኔ ኤፍሬሜ ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦና ካታማ ካህነ ጶፅፋራ ናእያ አስናታ ዮሰፋስ ግብፀን ምናሰነ ኤፍሬማ የላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ona katama kahine Phoxfaara na7iya Asnaata Yoosefas Gibxen Minaasenne Efreema yelasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግብፅም የሄልዮቱ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናት፣ ምናሴንና ኤፍሬምን ለዮሴፍ ወለደችለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ናቸው፤ እነርሱም ዮሴፍ በግብጽ ምድር ከኦን ከተማ ካህን ከጶጢፌራ ሴት ልጅ ከአስናት የወለዳቸው ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዮሴፍ ከዓ ኣብ ምድሪ ግብፂ፥ ኣስናት ጓል ጶጥፌራ ኻህን ከተማ ሄልዮት ዝወለደትሉ፥ ምናሴን ኤፍሬምን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንዮሴፍ ከኣ ኣብ ሀግር ግብጺ እተውለደትሉ ኣሰናት ጋል ጳጥፌራ ካህን ኦን ዝወለደትሉ፡ ምናሴን ኤፍሬምን እዮም። ደቂ ብንያም ድማ ቤላዕን ቤከርን ኣሼቤልን ጌራን ናዓማንን ኤሒንሮሽን ሙጲምን ሑጲምን ኣርድን።