Genesis 46:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ድማ ብናይ ለይቲ ራእይ ንእስራኤል ተዛረቦም፡ ያእቆብ፡ ያእቆብ! ንሱ ድማ፡ እንሆ ኣነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በሌ​ሊት ራእይ፥ “ያዕ​ቆብ ያዕ​ቆብ” ብሎ ለእ​ስ​ራ​ኤል ተና​ገ​ረው። እር​ሱም “ምን​ድን ነው?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ። ያዕቆብ ያዕቆብ ብሎ ለእስራኤል ተናገረው። እርሱም። እነሆኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ፦ “ያዕቆብ ያዕቆብ” ብሎ ለእስራኤል ጠራው። እርሱም፦ “እነሆኝ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ቃማ አኩሙዋን አ፥ “ያቆባ፥ ያቆባ” ያጌዳ። እ፥ “አቤ” ጊደ ኮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay k'amma akumuwaan Aa, «Yaak'ooba, Yaak'ooba» yaageedda. I, «abee» giide koyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi omars agumora iza, «Yaaqoobe, Yaaqoobe» gi xeygiin izi, «Yee!» gi koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ኦማርስ ኣጉሞራ ኢዛ፥ «ያቆቤ፥ ያቆቤ» ጊ ጼይጊን ኢዚ፥ «ዬ!» ጊ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ቃማ እስራኤለስ ቆንጭድ፥ “ያይቆባ፥ ያይቆባ” ያግስ። እካ፥ “ሄኮ፥ አበ ጎዳዉ” ግድ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay qamma Isra7eeles qoncidi, “Yayqooba, Yayqooba” yaagis. Ika, “Heko, abe Godaw” gidi koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ሌሊት በራእይ ለእስራኤል ተገልጦ “ያዕቆብ ያዕቆብ” ብሎ ጠራው። እርሱም፣ “እነሆ፤ አለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር፥ ሌሊት በራእይ ተገለጠለትና “ያዕቆብ! ያዕቆብ!” ብሎ ጠራው። እርሱም “አቤት ጌታ ሆይ፥ እነሆ አለሁ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንያእቆብ ብራእይ ለይቲ “ያእቆብ! ያእቆብ!” ኢሉ ፀውዖ። ንሱ ኸዓ “እኒሀኹ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ድማ ንእስራኤል ብራእይ ለይቲ ያእቆብ ያእቆብ ኢሉ ተዛረቦ። ንሱ ኸኣ እኔኹ በለ።