Genesis 46:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ንያእቆብ ኣብ ጳዳን-ኣራም ምስ ዲና ጓሉ ዝወለደቶም ደቂ ልያ እዚኣቶም እዮም፣ ኵሎም ነፍሲ ደቁን ኣዋልዱን ሰላሳን ሰለስተን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልያ በመ​ስ​ጴ​ጦ​ምያ በሶ​ርያ ለያ​ዕ​ቆብ የወ​ለ​ደ​ቻ​ቸው ልጆ​ችና ሴቲቱ ልጅዋ ዲና እነ​ዚህ ናቸው፤ ወን​ዶ​ችም ሴቶ​ችም ልጆ​ችዋ ሁሉ ሠላሳ አራት ነፍስ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልያ በመስጴጦምያ በሶርያ ለያዕቆብ የወለደቻቸው ልጆችና ሴቲቱ ልጅዋ ዲና እነዚህ ናቸው፤ ወንዶችም ሴቶችም ልጆችዋ ሁሉ ሠላሳ ሦስት ነፍስ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልያ በፓዳን-ኣሪም በሶርያ ለያዕቆብ የወለደቻቸው ልጆችና፥ ሴቲቱ ልጇ ዲና እነዚህ ናቸው፥ ወንዶችም ሴቶችም ልጆችዋ ሁሉ ሠላሳ ሦስት ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ልያ ማስጰጾምያን ያቆባዉ የሌዳ አቱማ ናና፤ እ ማጫ ናታ ዲኖ። ሀዋንቱ አ ናናይነ ናና ናናይ ሙሊ ሀታማነ ሄዛ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu Liya Masp'p'es'oomiyaan Yaak'oobaw yeleedda attuma naanaa; I mac'c'a naatta Diino. Hawanttu Aa naanaynne naanaa naanay mulii hattamanne heezza.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti Liyay Mesphexoomiyan Yaaqoobes yelida attuma nayta; izi macca naya Diino. Hayti iza naytinne nayta nayti mulera heedzdzu tammanne heedzdza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ሊያይ ሜስጴጾሚያን ያቆቤስ ዬሊዳ ኣቱማ ናይታ፤ ኢዚ ማጫ ናያ ዲኖ። ሃይቲ ኢዛ ናይቲኔ ናይታ ናይቲ ሙሌራ ሄ ታማኔ ሄ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አደ ናይትነ ማጫ ናእያ ዲና፥ ልያ ማሰጰፆመ ቢታን ያይቆባስ የልዳይሳታ። ዲና ጉጅን እያ ናይትነ ናይታ ናይት ኩመ ሀስታማነ ሄ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha adde naytinne macca na7iya Diina, Liya Masephexoome biittan Yayqoobas yelidaysata. Diina gujin iya naytinne nayta nayti kumethi hastamanne heedza.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ወንዶች ልጆች ያዕቆብ በሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ሳለ፣ ልያ የወለደችለት ናቸው። ሴቷን ዲናን ጨምሮ፣ የወንዶችና የሴቶች ልጆቹ ቍጥር ሠላሳ ሦስት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ወንዶች ልጆችና ሴቷም ልጅ ዲና በመስጴጦምያ ሳሉ ልያ ለያዕቆብ የወለደችለት ናቸው። ያዕቆብ ከልያ ያፈራቸው ልጆችና የልጅ ልጆች ሠላሳ ሦስት ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶምን፥ ዲና ጓሉን፥ ያእቆብ ካብ ልያ ኣብ መስጴጦምያ ሶርያ ዝወለዶም ደቁን ደቂ ደቁን እዮም። ኵሎም፥ ኣወዳትን ኣዋልድን፥ ሰላሳን ሰለስተን ነፍሲ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ንያእቆብ ኣብ ጳዳንኣራም ዝወለደትሉ ደቂ ልያ እዮም። ዲና ድማ ጓሉ። ኣወዳቱን ኣዋልዱን ኩሎም ሰላሳን ሰለስተን ነፍሲ።