Genesis 45:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀልጢፍካ ናብ ኣቦይ ደይብካ ንገሮ፡ ወድኻ ዮሴፍ ከምዚ ይብል፦ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ግብጺ ገዛኢ ገይሩኒ። ናባይ ውረድ ኣይትደናጐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ፈጥናችሁ ወደ አባቴ ሂዱ፤ እንዲህም በሉት፦ ልጅህ ዮሴፍ የሚለው ነገር ይህ ነው፦ እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ፤ ወደ እኔ ና፤ በዚያም አትዘግይ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ፈጥናችሁ ወደ አባቴ ውጡ፥ እንዲህም በሉት። ልጅህ ዮሴፍ የሚለው ነገር ይህ ነው። እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ፈጥናችሁ ወደ አባቴ ውጡ፥ እንዲህም በሉት፦ ‘ልጅህ ዮሴፍ የሚለው ነገር ይህ ነው፦ እግዚአብሔር በግብጽ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ፥ ወደ እኔ ና አትዘግይ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀእ ኤሌል ጉየ ታ አዉዋኮ ቢደ አ፥ ‘ነ ናአይ ዮሴፎ ሀዋዳን ያጌ፤ “ጾሳይ ታና ግብጼ ቢታ ኡባ ቦላን ጎዳ ከሴዳ፤ ኔን ታኮ ዱገ ሃያ፤ ጋምኦፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha"i elleelli guyye ta aawuwaakko biide Aa, ‹Ne na'ay Yooseefo hawaadan yaagee; «S'oossay taana Gibs'e biittaa ubbaa bollan goda keseedda; neeni taakko duge haaya; gam"oppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ha7i eeson guye ta aawaakko biidi izas ne naa Yooseefey, ‹Xoossi tana Gibxe biitta ubbaa bolla godaa kessides; hessa gishshas gam7ontta taakko haa ya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኢ ኤሶን ጉዬ ታ ኣዋኮ ቢዲ ኢዛስ ኔ ና ዮሴፌይ፥ ‹ጾሲ ታና ጊብጼ ቢታ ኡባ ቦላ ጎዳ ኬሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጋምኦንታ ታኮ ሃያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀእ ኤለስድ ጉየ ታ አዋኮ ብድ እያኮ፥ ነ ናአይ ዮሰፍ ሀይሳዳ ያጌስ ጊተ፤ ‘ፆሳይ ታና ግብፀ ቢታ ኡባ ቦላ ጎዳ ከስስ፤ ኔኒ ጋምኦና ታኮ ሃያ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha77i ellesidi guye ta aawako bidi iyako, ne na7ay Yoosefi haysada yaagees giite; ‘Xoossay tana Gibxe biitta ubbaa bolla godaa kessis; neeni gam7onna taako haaya. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም በፍጥነት ወደ አባቴ ተመልሳችሁ እንዲህ በሉት፤ ልጅህ ዮሴፍ እንዲህ ይላል፤ ‘እግዚአብሔር (ኤሎሂም) የመላው ግብፅ ጌታ አድርጎኛል፤ ስለዚህ ሳትዘገይ ወደ እኔ ና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን በፍጥነት ተመልሳችሁ ወደ አባቴ ሂዱና ልጅህ ዮሴፍ እንዲህ ይልሃል በሉት፤ ‘እግዚአብሔር የመላው ግብጽ ገዢ አድርጎኛል፤ ስለዚህ ሳትዘገይ ወደ እኔ ና፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ቐልጢፍኩም ናብ ኣቦይ ተመለሱ እሞ፦ ‘ዮሴፍ ወድኻ ኸምዙይ ይብለካ ኣሎ፦ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዅላ ግብፂ ጐይታ ገበረኒ፤ ስለዙይ ናባይ ምፃእ፤ ኣይትደንጒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቀልጢፍኩም ናብ ኣቦይ ደይቡ እሞ በልዎ፡ ዮሴፍ ወድኻ ከምዚ ይብል፡ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊ ኹላ ግብጺ ጐይታ ገብረኒ ናባይ ውረድ ኣይትደንጉይ። |