Genesis 45:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ድማ ኣምላኽ እምበር ንስኻ ኣይኰንካን ናብዚ ዝለኣኽካኒ፤ ንፈርኦን ድማ ኣቦን ኣብ ኵላ ቤቱን ሓለቓ ብዘላ ምድሪ ግብጽን ገበረኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም እና​ንተ ወደ​ዚህ የላ​ካ​ች​ሁኝ አይ​ደ​ላ​ች​ሁም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላከኝ እንጂ፤ ለፈ​ር​ዖ​ንም እንደ አባት አደ​ረ​ገኝ፤ በቤ​ቱም ሁሉ ላይ ጌታ፥ በግ​ብፅ ምድ​ርም ሁሉ ላይ አለቃ አደ​ረ​ገኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም እናንተ ወደዚህ የላካችሁኝ አይደላችሁም፥ እግዚአብሔር ላከኝ እንጂ፤ ለፈርዖንም እንደ አባት አደረገኝ፥ በቤቱም ሁሉ ላይ ጌታ፥ በግብፅ ምድርም ሁሉ ላይ አለቃ አደረገኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም እናንተ ወደዚህ የላካችሁኝ አይደላችሁም፥ እግዚአብሔር ላከኝ እንጂ፥ ለፈርዖንም እንደ አባት አደረገኝ፥ በቤቱምም ሁሉ ላይ ጌታ፥ በግብጽ ምድርም ሁሉ ላይ አለቃ አደረገኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስም ታና ሀ ሳኣ ኪቴዳዌ ጾሳ ግድያዋፐ አትና፥ ህንተንታ ግድክታ። እ ታና ግብጼ ካትያዉ አዉዋ፥ አዉ ደእያዋ ኡባዉ ጎዳነ ግብጼ ቢታ ሞድያዋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Simmi taana ha sa'aa kiitteeddawe S'oossaa gidiyaawaappe attina, hinttentta gidikkita. I taana Gibs'e kaatiyaw aawuwaa, aw de'iyaawaa ubbaw godanne Gibs'e biittaa mooddiyaawaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tana haa kiittiday Xoossaa attiin inttena deekketa. Xoossi tana Gibxe kawos aawa, iza aqo ubbaas godaanne Gibxe biitta haarizaade ooththides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታና ሃ ኪቲዳይ ጾሳ ኣቲን ኢንቴና ዴኬታ። ጾሲ ታና ጊብጼ ካዎስ ኣዋ፥ ኢዛ ኣቆ ኡባስ ጎዳኔ ጊብጼ ቢታ ሃሪዛዴ ኦዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታና ሀ በሳ ኪትዳይ ፆሳፈ አትሽን፥ ህንተና ግደከታ። እ ታና ግብፀ ካዋስ ዞርያ አዋ፥ እያ አቆ ኡባ ቦላ ጎዳነ ግብፀ ቢታ ሃርያ አስ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, tana ha bessa kiittiday Xoossafe attishin, hintena gideketa. I tana Gibxe kawas zoriya aawa, iya aqo ubbaa bolla godanne Gibxe biitta haariya asi oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ አሁን ወደዚህ የላከኝ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) እንጂ እናንተ አይደላችሁም፤ እርሱም ለፈርዖን እንደ አባት፣ በቤት ንብረቱ ላይ ጌታ፣ እንዲሁም በግብፅ ምድር ላይ ገዥ አደረገኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህ ወደዚህ የላከኝ ራሱ እግዚአብሔር እንጂ እናንተ አይደላችሁም፤ እግዚአብሔር ለፈርዖን እንደ መካሪ አባት፥ በቤት ንብረቱ ላይ ጌታና የመላው ግብጽ አገር ገዢ አደረገኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ እግዚኣብሄር እዩ እምበር፥ ንስኻትኩም ኣይኮንኩምን ናብዙይ ዝለኣኽኩምኒ። እግዚኣብሄር ንፈርዖን ዘማኽሮ ኣቦኡ፥ ንዅላ ቤተ መንግስቱ ጐይታኣ፥ ንምድሪ ግብፂ ገዛኢኣ ገበረኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ ኣምላኽ እዩ እምበር፡ ንስኻትኩም ኣይኮንኩምን ናብዚ ዝለኣኽኩምኒ። ንሱ ንፈርኡንን ኣቡኡን ጐይታ ኹላ ቤቱን ገዛእ ኩላ ሃገር ግብጽን ገብረኒ።