Genesis 45:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ ኵሉ እቲ ዮሴፍ ዝበሎም ዘረባታት ነገሩዎ። ነተን ዮሴፍ ኬጓዕዝኦ ዝለኣኸለን ባጎኒታት ምስ ረኣየ ድማ መንፈስ ኣቦኦም ያእቆብ ተበራበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ዮሴፍ ያላቸውን፥ የተናገራቸውንም ነገር ሁሉ ነገሩት፤ ይወስዱት ዘንድ ዮሴፍ የላካቸውን ሰረገሎች በአየ ጊዜ የአባታቸው የያዕቆብ ልቡ፥ መንፈሱም ታደሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ዮሴፍ የነገራቸውን ነገር ሁሉ ነገሩት፤ እርሱን ያነሡት ዘንድ ዮሴፍ የሰደዳቸውን ሰረገሎች ባየ ጊዜ የአባታቸው የያዕቆብ የነፍሱ ሕይወት ታደሰች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ዮሴፍ ያላቸውን ሁሉ በነገሩት ጊዜና እርሱን ወደ ግብጽ የሚወስዱበትን ዮሴፍ የላከለትን ሠረገላ ባየ ጊዜ ሕይወቱ በደስታ ታደሰ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ዮሴፎ ባረንቶ ኦዴዳዋ ኡባ አዉ ኦድናነ አ አክ አሀና ማላ ዮሴፎ ኪቴዳ ፓራ ጋረቱዋ እ በእና፥ ኡንቱንቱ አዉዋ ያቆባ ሸምፑ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu Yooseefo barenttoo odeeddawaa ubbaa aw odinanne Aa akki ahana mala Yooseefo kiitteedda paraa gaaretuwaa I be'ina, unttunttu aawuwaa Yaak'ooba shemppu simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti Yooseefey baas yootidayssa ubbaa izas yootininne iza ekki ehana mala Yooseefey kiittida para-gaareta izi beyiin, istta aawa Yaaqoobes shemppoy simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ዮሴፌይ ባስ ዮቲዳይሳ ኡባ ኢዛስ ዮቲኒኔ ኢዛ ኤኪ ኤሃና ማላ ዮሴፌይ ኪቲዳ ፓራ-ጋሬታ ኢዚ ቤዪን፥ ኢስታ ኣዋ ያቆቤስ ሼምፖይ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ዮሰፍ ኤንታዉ ኦድዳባ ኡባ እያዉ ኦድን፥ ቃስካ እያ ኤክ ያና መላ እ የድዳ ግታ ፓራ ጋረታ እ በእን እያዉ ሸምፖይ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti Yoosefi entaw odidaba ubbaa iyaw odin, qassika iya eki yaana mela I yeddida gita para gaareta I be7in iyaw shempoy simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ዮሴፍ የነገራቸውን ሁሉ ሲያጫውቱትና እርሱንም ወደ ግብፅ ለማጓጓዝ ዮሴፍ የላከለትን ሠረገላዎች ሲያይ የአባታቸው የያዕቆብ መንፈስ ታደሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ዮሴፍ ያላቸውን ሁሉ በነገሩት ጊዜና እርሱን ወደ ግብጽ የሚወስዱበትን ዮሴፍ የላከለትን ሠረገላ ባየ ጊዜ ሕይወቱ በደስታ ታደሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዮሴፍ ዝበሎም ኵሉ ዘረባ ምስ ነገርዎን እቲ መምፅኢኡ ክኾኖ ኢሉ ዮሴፍ ዝሰደደሉ ሰረገላታትን ምስ ረአየ ግና፥ ህይወት ኣቦኣቶም ያእቆብ ተሓደሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዮሴፍ ዝበሎም ኩሉ ዘረባ ድማ ነገርዎ እቲ ኽመጸሉ ኢሉ ዮሴፍ ዝሰደዶ ሰረገላታት ምስ ረኣየ ኸኣ፡ መንፈስ ኣቦኦም ያእቆብ ተሓደሰ። |