Genesis 45:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ ሓበሮ፡ ዮሴፍ ብህይወት ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ድማ ኣመሓዳሪ እዩ። ያእቆብ ድማ ስለ ዘይኣመኖም፡ ልቡ ተደኸመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ብለው ነገሩት፥ “ልጅህ ዮሴፍ በሕይወቱ ነው፤ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖአል።” ያዕቆብም ልቡ ደነገጠ፤ አላመናቸውምም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ብለው ነገሩት። ዮሴፍ ገና በሕይወቱ ነው፥ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖአል። ያዕቆብም ልቡ ደነገጠ፥ አላመናቸውም ነበርና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ብለው ነገሩት፦ “ዮሴፍ ገና በሕይወቱ አለ፥ እርሱም በግብጽ ምድር ላይ ሁሉ ገዥ ሆኖአል።” ያዕቆብም ልቡ ደነገጠ፥ ሊያምናቸውም አልቻለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴድኖ፤ “ዮሴፎ ፓጻ ደኤ! እ ሄዋፐነ ግብጼ ቢታ ኡባ ሞድያዋ” ያጌድኖ፤ ያቆባ ዳጋማይ ዎዛና ባይዜዳ ድራዉ፥ ኡንቱንታ አማንቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu aw hawaadan yaagiide odeeddino; «Yooseefo pas'a de'ee! I hewaappenne Gibs'e biittaa ubbaa mooddiyaawaa» yaageeddino; Yaak'ooba dagamay wozanaa bayzzeedda diraw, unttuntta ammanibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti izas, «Yooseefey paxa dees! Qasseka izi Gibxe biitta ubbaa haarees» giin Yaaqoobe wozinay dagammida gishshas istta ammanibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢዛስ፥ «ዮሴፌይ ፓጻ ዴስ! ቃሴካ ኢዚ ጊብጼ ቢታ ኡባ ሃሬስ» ጊን ያቆቤ ዎዚናይ ዳጋሚዳ ጊሻስ ኢስታ ኣማኒቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ያይቆባኮ፥ “ዮሰፍ ፓፃ ደኤስ። እ ሄሳፈ አድ ግብፀ ቢታ ኡባ ሃሬስ” ያግዶሶና። ያይቆብ ዳጋምድ፥ ዎዛና ይዳ ግሾ፥ ኤንቲ ግያባ አማንበና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Yayqoobako, “Yoosefi paxa de7ees. I hessafe aadhidi Gibxe biitta ubbaa haarees” yaagidosona. Yayqoobi dagammidi, wozana dhayda gisho, enti giyaba ammanibena. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባታቸውንም፣ “እነሆ ዮሴፍ በሕይወት አለ፤ እንዲያውም በግብፅ ምድር ሁሉ ገዥ ሆኗል” ብለው ነገሩት። ያዕቆብም በድንጋጤ ክው አለ፤ ሊያምናቸውም አልቻለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም እንደ ደረሱ አባታቸውን “ዮሴፍ በሕይወት አለ፤ እንዲያውም በመላው ግብጽ ላይ አስተዳዳሪ ሆኖአል” አሉት። ያዕቆብ ግን እጅግ ደነገጠ፤ ሊያምናቸውም አልቻለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ወድኻ ዮሴፍ ገና ብህይወቱ ኣሎ፤ ንዅላ ምድሪ ግብፂ ዝገዝእ ዘሎውን ንሱ እዩ” ኢሎም ነገርዎ። ያእቆብ ድማ ብልቡ ደንገፀ፤ ክኣምኖምውን ኣይከኣለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሴፍ ገና ብህይወቱ ኣሎ፡ ንኹላ ሃገር ግብጺ ዚገዝእ ዘሎውን ንሱ እዩ ኢሎም ድማ ነገርዎ። ንሱ ግና ኣይኣመኖምን እሞ ልቡ ደንጸወ። |