Genesis 45:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ ሓበሮ፡ ዮሴፍ ብህይወት ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ድማ ኣመሓዳሪ እዩ። ያእቆብ ድማ ስለ ዘይኣመኖም፡ ልቡ ተደኸመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ብለው ነገ​ሩት፥ “ልጅህ ዮሴፍ በሕ​ይ​ወቱ ነው፤ እር​ሱም በግ​ብፅ ምድር ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖ​አል።” ያዕ​ቆ​ብም ልቡ ደነ​ገጠ፤ አላ​መ​ና​ቸ​ው​ምም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ብለው ነገሩት። ዮሴፍ ገና በሕይወቱ ነው፥ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖአል። ያዕቆብም ልቡ ደነገጠ፥ አላመናቸውም ነበርና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ብለው ነገሩት፦ “ዮሴፍ ገና በሕይወቱ አለ፥ እርሱም በግብጽ ምድር ላይ ሁሉ ገዥ ሆኖአል።” ያዕቆብም ልቡ ደነገጠ፥ ሊያምናቸውም አልቻለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ አዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦዴድኖ፤ “ዮሴፎ ፓጻ ደኤ! እ ሄዋፐነ ግብጼ ቢታ ኡባ ሞድያዋ” ያጌድኖ፤ ያቆባ ዳጋማይ ዎዛና ባይዜዳ ድራዉ፥ ኡንቱንታ አማንቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu aw hawaadan yaagiide odeeddino; «Yooseefo pas'a de'ee! I hewaappenne Gibs'e biittaa ubbaa mooddiyaawaa» yaageeddino; Yaak'ooba dagamay wozanaa bayzzeedda diraw, unttuntta ammanibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti izas, «Yooseefey paxa dees! Qasseka izi Gibxe biitta ubbaa haarees» giin Yaaqoobe wozinay dagammida gishshas istta ammanibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኢዛስ፥ «ዮሴፌይ ፓጻ ዴስ! ቃሴካ ኢዚ ጊብጼ ቢታ ኡባ ሃሬስ» ጊን ያቆቤ ዎዚናይ ዳጋሚዳ ጊሻስ ኢስታ ኣማኒቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ያይቆባኮ፥ “ዮሰፍ ፓፃ ደኤስ። እ ሄሳፈ አድ ግብፀ ቢታ ኡባ ሃሬስ” ያግዶሶና። ያይቆብ ዳጋምድ፥ ዎዛና ይዳ ግሾ፥ ኤንቲ ግያባ አማንበና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Yayqoobako, “Yoosefi paxa de7ees. I hessafe aadhidi Gibxe biitta ubbaa haarees” yaagidosona. Yayqoobi dagammidi, wozana dhayda gisho, enti giyaba ammanibena.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባታቸውንም፣ “እነሆ ዮሴፍ በሕይወት አለ፤ እንዲያውም በግብፅ ምድር ሁሉ ገዥ ሆኗል” ብለው ነገሩት። ያዕቆብም በድንጋጤ ክው አለ፤ ሊያምናቸውም አልቻለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያም እንደ ደረሱ አባታቸውን “ዮሴፍ በሕይወት አለ፤ እንዲያውም በመላው ግብጽ ላይ አስተዳዳሪ ሆኖአል” አሉት። ያዕቆብ ግን እጅግ ደነገጠ፤ ሊያምናቸውም አልቻለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ወድኻ ዮሴፍ ገና ብህይወቱ ኣሎ፤ ንዅላ ምድሪ ግብፂ ዝገዝእ ዘሎውን ንሱ እዩ” ኢሎም ነገርዎ። ያእቆብ ድማ ብልቡ ደንገፀ፤ ክኣምኖምውን ኣይከኣለን።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሴፍ ገና ብህይወቱ ኣሎ፡ ንኹላ ሃገር ግብጺ ዚገዝእ ዘሎውን ንሱ እዩ ኢሎም ድማ ነገርዎ። ንሱ ግና ኣይኣመኖምን እሞ ልቡ ደንጸወ።