Genesis 45:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ግብጺ ደይቦም ድማ ናብ ምድሪ ከነኣን ናብ ኣቦኦም ያእቆብ በጽሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ከግ​ብፅ ሀገር ወጥ​ተው ሄዱ፤ ወደ ከነ​ዓ​ንም ምድር ወደ አባ​ታ​ቸው ወደ ያዕ​ቆብ ደረሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ሄዱ፥ ከግብፅ አገርም ወጡ፥ ወደ ከነዓንም ምድር ከአባታቸው ከያዕቆብ ዘንድ ደረሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ከግብጽ አገርም ወጡ፥ ወደ ከነዓንም ምድር ከአባታቸው ከያዕቆብ ዘንድ ደረሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ግብጼፐ ከሲደ ቤድኖ፤ ካናነ ቢታ ቢደ፥ ባረንቱ አዉዋ ያቆባኮ ጋኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Gibs'eppe kesiide beeddino; Kanaane biittaa biide, barenttu aawuwaa Yaak'oobakko gakkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Gibxeppe kezidi bida; Kanaane biitta biidi ba aawa Yaaqoobekko gakkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጊብጼፔ ኬዚዲ ቢዳ፤ ካናኔ ቢታ ቢዲ ባ ኣዋ ያቆቤኮ ጋኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ግብፀፈ ደንድድ፥ ካናነ ቢታን ደእያ ባንታ አዋ ያይቆባኮ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Gibxefe dendidi, Kanaane biittan de7iya banta aawa Yayqoobako simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ከግብፅ ወጥተው በከነዓን ምድር ወደሚኖረው ወደ አባታቸው ወደ ያዕቆብ መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዮሴፍ ወንድሞች ከግብጽ ተነሥተው በከነዓን ወደሚኖረው አባታቸው ወደ ያዕቆብ ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሃገር ግብፂ ወፂኦም ከዓ ናብ ኣቦኣቶም ያእቆብ ናብ ምድሪ ከነዓን በፅሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ግብጺ ደይቦም ከኣ ናብ ኣቦኦም ያእቆብ ናብ ምድሪ ኸነኣን መጹ።