Genesis 45:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንኣሕዋቱ ሰደዶም፣ ንሳቶም ከኣ ገዓዙ፣ ንሱ ድማ ከምዚ በሎም፦ ኣብ መንገዲ ከይትወድቁ ተጠንቀቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም ወን​ድ​ሞ​ቹን አሰ​ና​በ​ታ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “በመ​ን​ገድ እርስ በር​ሳ​ችሁ አት​ጣሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም ወንድሞቹን አሰናበታቸው፥ እንዲህም አላቸው። በመንገድ እርስ በርሳችሁ አትጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዮሴፍ ወንድሞቹን አሰናበታቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ “በመንገድ እርስ በርሳችሁ አትጣሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ባረ እሻቱዋ ሞይዜዳ። ኡንቱንቱ ቢሽን እ ኡንቱንታ፥ “ኦግያን ቢደ ዋላቀቶፕተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo bare ishatuwaa moyzzeedda. Unttunttu biishshin I unttuntta, «Ogiyaan biidde walak'ettoppite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefey ba ishata moyzides. Istti bishin izi isttas, «Bishe ogen intte garsan ooyettofte» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌይ ባ ኢሻታ ሞይዚዴስ። ኢስቲ ቢሺን ኢዚ ኢስታስ፥ «ቢሼ ኦጌን ኢንቴ ጋርሳን ኦዬቶፍቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትድ፥ ዮሰፍ ባ እሻታ ሞይዝሸ፥ ኤንታኮ፥ “ኦግያን ብሸ ኦየቶፍተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatidi, Yoosefi ba ishata moyzishe, entako, “Ogiyan bishe ooyetofite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ወንድሞቹን አሰናበታቸው፤ ከእርሱም ሲሰናበቱ፣ “መንገድ ላይ እንዳትጣሉ!” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ሁኔታ ወንድሞቹን ካሰናበታቸው በኋላ “በመንገድ አትጣሉ” ብሎ መከራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ነሕዋቱ ኣፋነዎም፤ ምስ ተልዓሉ ድማ “ኣብ መንገዲ ንስንሳትኩም ኣይትበኣሱ” በሎም። ንሳቶምውን ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ነሕዋቱ ድማ ኣብ መገዲ ኣይትበኣሱ ኢሉ ሰደዶም ከዱ ኸኣ።