Genesis 45:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብኸምዚ ኸኣ ናብ ኣቦኡ ለኣኸ። ዓሰርተ ኣእዱግ ሰናይ ነገር ግብጺ ጽዒኑ፡ ዓሰርተ ኣእዱግ ድማ ኣብ መንገዲ ንኣቡኡ ቆሎን እንጌራን ስጋን ጽዒኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ባ​ቱም እን​ደ​ዚሁ ላከ፤ ከግ​ብፅ በረ​ከት ሁሉ የተ​ጫኑ ዐሥር አህ​ዮ​ችን፥ ደግ​ሞም በመ​ን​ገድ ለአ​ባቱ ስንቅ የተ​ጫኑ ዐሥር በቅ​ሎ​ዎ​ችን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአባቱም እንደዚሁ ሰደደ፥ የግብፅን በረከት የተሸከሙ አሥር አህዮችን፥ ደግሞም በመንገድ ለአባቱ ስንቅ ስንዴና እንጀራ የተሸከሙ አሥር ሴቶች አህዮችን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአባቱም እንደዚሁ፥ በዐሥር አህዮች የተጫነ ከግብጽ ምድር የሚገኘውን መልካም ነገር ላከለት፤ እንዲሁም በሚመጣበት ጊዜ ለስንቅ የሚሆነው በሌሎች ዐሥር እንስት አህዮች የተጫነ እህል፥ ዳቦና ምግብ ላከለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረ አዎ የዴዳዌ ሀዋ፤ ግብጼን ደእያ ኡባባፐ ሎእያዋ ታሙ ሀርያን ጫኒደ፥ ቃይ ኦግያዉ ካ፥ ኡክነ ሀራ ሽንቃ ታሙ ማጫ ሀረቱዋን ጫኒደ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I bare aawoo yeddeeddawe hawaa; Gibs'en de'iyaa ubbabaappe lo"iyaawaa tammu hariyaan c'aaniide, k'ay ogiyaw katsaa, ukitsaanne hara shink'k'aa tammu mac'c'a haretuwaan c'aaniide yedeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka ba aawaas Gibxen diza ubbaafe lo7izayssa tammu haren caanidi, qasse oges kath, ukeththinne hara shinqe tammu macca haretan caanidi yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ ባ ኣዋስ ጊብጼን ዲዛ ኡባፌ ሎኢዛይሳ ታሙ ሃሬን ጫኒዲ፥ ቃሴ ኦጌስ ካ፥ ኡኬኔ ሃራ ሺንቄ ታሙ ማጫ ሃሬታን ጫኒዲ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ አዋስ ግብፀን ደእያባፐ ሎእያባ ኡባ ታሙ አደ ሀረን ጫንድ፥ ቃስ ኦገስ ካ፥ ኡይነ ሀራ ካ ታሙ ማጫ ሀረታን ጫንድ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba aawas Gibxen de7iyabaape lo77iyaba ubbaa tammu adde haren caanidi, qassi oges kathi, uythinne hara kathi tammu macca haretan caanidi yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለአባቱም በግብፅ ምድር ከሚገኘው የተመረጠ ነገር በዐሥር አህዮች፣ እንደዚሁም ለመንገዱ ስንቅ የሚሆነው እህል፣ ዳቦና ሌላ ምግብ በዐሥር እንስት አህዮች አስጭኖ ሰደደለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአባቱም በዐሥር አህዮች የተጫነ ከግብጽ ምድር የሚገኘውን መልካም ነገር ሁሉ ላከለት፤ እንዲሁም በሚመጣበት ጊዜ ለስንቅ የሚሆነው በሌሎች ዐሥር እንስት አህዮች የተጫነ እህል፥ ዳቦና ሌላም ምግብ ላከለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቦኡ ድማ ኣብ ግብፂ ዝርከብ ኵሉ ዘዝበለፀ ዝተፅዓና ዓሰርተ ኣእዱግ፥ ንመንገዲ ስንቂ ዝኾኖ እኽልን ሕብስትን ዝተፈላለየ ምግብን፥ ዓሰርተ ፅዕነት ኣንስትዮ ኣእዱግን ሰደደሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቦኡ ድማ ካብ ናይ ዘዝጸበቐ ነገር ግብጺ ጽዕነት ዓሰርተ ኣድጊ፡ ነቦኡ ነመገዲ ዚኾኖ ኸኣ እኽልን እንጌራን ካልእ ብልዕን ጽዕነት ዓሰረት ኣንስተይቲ ኣድጊ ኸምዚ ገይሩ ሰደድሉ።