Genesis 45:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ከምኡ ገበሩ፡ ዮሴፍ ድማ ከም ትእዛዝ ፈርኦን ሰረገላታት ሃቦም፡ ንመገዲ ድማ መግቢ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ልጆችም እንደ አዘዛቸው አደረጉ፤ ዮሴፍም የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን እንደ ነገረው ሰረገሎችንና ለመንገድ ስንቅን ሰጣቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆችም እንደዚሁ አደረጉ፤ ዮሴፍም በፈርዖን ትእዛዝ ሰረገሎችንና ለመንገድ ስንቅ ሰጣቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆችም እንደተነገራቸው አደረጉ፤ ዮሴፍም በፈርዖን ትእዛዝ ሰረገሎችንና ለመንገድ ስንቅ ሰጣቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አቱማ ናናይ ጌዳዋዳን ኦድኖ። ዮሴፎ ካቲ አዛዜዳዋዳን ፓራ ጋረቱዋነ ኦግያዉ ሽንቃ ኡንቱንቶ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa attuma naanay geeddawaadan ootseeddino. Yooseefo kaatii azazeeddawaadan paraa gaaretuwaanne ogiyaw shink'k'aa unttunttoo immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Yaaqoobe nayti gida mala ooththida. Yooseefeykka kawoy azazida mala para-gaaretanne oges gidiza shinqe isttas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ያቆቤ ናይቲ ጊዳ ማላ ኦዳ። ዮሴፌይካ ካዎይ ኣዛዚዳ ማላ ፓራ-ጋሬታኔ ኦጌስ ጊዲዛ ሺንቄ ኢስታስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን እስራኤለ አደ ናይት ካዎይ ግዳይሳዳ ኦዶሶና። ዮሰፍ ካዎይ ኪትዳይሳዳ ግታ ፓራ ጋረታነ ኦገስ ሽንቀካ ኤንታዉ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Isra7eele adde nayti kawoy gidaysada oothidosona. Yoosefi Kawoy kiitidaysada gita para gaaretanne oges shinqeka entaw immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ልጆች ይህንኑ አደረጉ። ዮሴፍም ፈርዖን ባዘዘው መሠረት ሠረገላዎች አቀረበላቸው፤ የመንገድም ስንቅ አስያዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያዕቆብ ልጆች ልክ እንደ ተነገራቸው አደረጉ፤ ዮሴፍም በንጉሡ ትእዛዝ መሠረት ሠረገሎችንና ለጒዞ የሚሆናቸውን ስንቅ ሰጣቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ያእቆብ ከዓ ኸምቲ ዝተኣዘዝዎ ገበሩ። ዮሴፍ ድማ ኸምቲ ትእዛዝ ፈርዖን ሰረገላታት ሃቦም፤ ንመንገዲውን ስንቂ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ከኣ ከምኡ ገበሩ። ዮሴፍ ድማ ከምቲ ትእዛዝ ፈራኦን ሰረገላታት ሀቦም፡ ነምገዲ ኸኣ ስንቂ ሀቦም። |