Genesis 45:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦኹምን ንቤተሰብኩምን ሒዝኩም ናባይ ንዑ፣ ኣነ ድማ ጽቡቕ ናይ ምድሪ ግብጺ ክህበኩም እየ፣ ስብሒ እታ ሃገር ድማ ክትበልዑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባታችሁንና ንብረታችሁን ሁሉ ይዛችሁ ወደ እኔ ኑ፤ እኔም የግብፅን ምድር በረከት ሁሉ እሰጣችሁአለሁ፤ የምድሪቱንም ድልብ ትበላላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባታችሁንና ቤተሰቦቻችሁን ይዛችሁም ወደ እኔ ኑ፤ እኔም የግብፅን ምድር በረከት ሁሉ እሰጣችኋለሁ፥ የምድሪቱንም ስብ ትበላላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባታችሁንና ቤተሰቦቻችሁን ይዛችሁም ወደ እኔ ኑ፥ እኔም የግብጽን ምድር በረከት ሁሉ እሰጣችኋለሁ፥ የምድሪቱንም ስብ ትበላላችሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ አዉዋነ ህንተንቱ ሶ አሳ አኪደ፥ ጉየ ታኮ ሃ አህተ። ታን ህንተንቶ ግብጼ ቢታን ኡባ ሳኣፐ ሎእያ ሳኣ እምና፥ ህንተንቱ ሀ ቢታ ሞዋ ካሻና’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hinttenttu aawuwaanne hinttenttu soo asaa akkiidde, guyye taakko haa ahite. Taani hinttenttoo Gibs'e biittan ubbaa sa'aappe lo"iyaa sa'aa immina, hinttenttu ha biittaa mod'd'uwaa kaashana› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi intte aawaanne intte soo asaa ekkidi guye taakko haa ehite. Tani inttes Gibxe biittan ubbasoppe lo7izaso immana; isttika ha biittaa modhdho kaachana› ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ኢንቴ ኣዋኔ ኢንቴ ሶ ኣሳ ኤኪዲ ጉዬ ታኮ ሃ ኤሂቴ። ታኒ ኢንቴስ ጊብጼ ቢታን ኡባሶፔ ሎኢዛሶ ኢማና፤ ኢስቲካ ሃ ቢታ ሞ ካቻና› ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ አዋነ ህንተ ሶ አሳ ኤክድ፥ ጉየ ታኮ ሃ ዪተ። ታኒ ህንተዉ ግብፀ ቢታን ኡባፈ ሎእያ በሳ እምኮ፥ ሄ ቢታ ሞዋ ህንተ ካሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte aawanne hinte soo asa ekidi, guye taako haa yiite. Taani hintew Gibxe biittan ubbaafe lo77iya bessa immiko, he biitta modhuwa hinte kaashana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አባታችሁንና ቤተ ሰባችሁን ይዛችሁ ወደ እኔ ኑ፤ እኔም እጅግ ለም ከሆነው የግብፅ ምድር እሰጣችኋለሁ፤ በምድሪቱ በረከት ደስ ብሏችሁ ትኖራላችሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባታቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ይዘው ይምጡ፤ እኔም በግብጽ አገር ለም የሆነውን ቦታ መርጬ እሰጣቸዋለሁ፤ በቂ ምግብ አግኝተው በደስታ መኖር ይችላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኻትኩምን ስድራኹምን ሒዝኩም ድማ ናባይ ምፁ። ካብ ምድሪ ግብፂ ድማ እቲ ዝበለፀ ኽህበኩም እየ። ስብሒ እዛ ምድሪ እዚኣውን ክትበልዑ ኢኹም።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኹምን ስድራቤትኩምን ሒዝኩም ድማ ናባይ ምጹ። ካብ ምድሪ ግብጺ ኸኣ እቲ ዝበለጸ ኽህበኩም እየ ስብሒ እዛ ምድሪውን ክትበልዑ ኢኹም። |