Genesis 45:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፈርኦን ድማ ንዮሴፍ፡ ንኣሕዋትካ ንገሮም፡ ከምዚ ግበር። ጥሪትኩም ጽዒንኩም ናብ ምድሪ ከነኣን ኪዱ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈር​ዖ​ንም ዮሴ​ፍን አለው፥ “ለወ​ን​ድ​ሞ​ችህ እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ ይህን አድ​ርጉ፤ ዕቃ​ች​ሁን ጭና​ችሁ ወደ ከነ​ዓን ምድር ሂዱ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈርዖንም ዮሴፍን አለው። ለወንድሞችህ እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ይህን አድርጉ፤ ከብቶቻችሁን ጭናችሁ ወደ ከነዓን ምድር ሂዱ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈርዖንም ዮሴፍን አለው፦ “ለወንድሞችህ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘ይህን አድርጉ፥ ከብቶቻችሁን ጭናችሁ ወደ ከዓን ምድር ሂዱ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ዮሴፎ፥ “ኔን ነ እሻቱዋ ያትተ ጋ፤ ‘ህንተ መህያ ጫኒደ፥ ካናነ ጋድያ ስምተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Yooseefo, «Neeni ne ishatuwaa yaatite ga; ‹Hintte mehiyaa c'aaniide, Kanaane gadiyaa simmite;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Yooseefe, «Neni ne ishata, ‹Intte mehe caanidi Kanaane biitta simmite;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይ ዮሴፌ፥ «ኔኒ ኔ ኢሻታ፥ ‹ኢንቴ ሜሄ ጫኒዲ ካናኔ ቢታ ሲሚቴ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዮሰፋኮ፥ “ኔኒ ነ እሻታኮ ያጋ፤ ህንተ ሀረታ ጫንድ፥ ካናነ ቢታ ስምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Yoosefako, “Neeni ne ishatako yaaga; hinte hareta caanidi, Kanaane biitta simmite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈርዖንም ዮሴፍን እንዲህ አለው፤ “ለወንድሞችህ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘እንዲህ አድርጉ፤ አህዮቻችሁን ጭናችሁ ወደ ከነዓን ምድር ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈርዖን ዮሴፍን እንዲህ አለው፦ “ወንድሞችህ አህዮቻቸውን ጭነው ወደ ከነዓን እንዲመለሱ ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈርዖን ድማ ንዮሴፍ፦ “ነሕዋትካ ኸምዙይ ግበሩ በሎም፦ ‘እንስሳኹም ፅዒንኩም ኪዱ፤ ናብ ምድሪ ከነዓን ከዓ ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ፈርኦን ድማ ንዮሴፍ በሎ ነሕዋትካ ከምዚ ግበሩ በሎም። እንስሳኹም ጽዒንኩም ኪዱ ናብ ምድሪ ኸነኣን ከኣ እተው።