Genesis 45:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዮሴፍ ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ ዅሎም ኪገትእ ኣይከኣለን። ንሱ ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ካባይ ይርሓቕ፡ ኢሉ ጨደረ። ዮሴፍ ንኣሕዋቱ ንርእሱ ምስ ኣፍለጠ ድማ ሓደ እኳ ኣብ ጎድኑ ደው ዝበለ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም በፊቱ ሰዎች ሁሉ ቆመው ሳሉ ሊታ​ገሥ አል​ተ​ቻ​ለ​ውም፥ “ሰዎ​ቹ​ንም ሁሉ ከፊቴ አስ​ወ​ጡ​ልኝ” ብሎ ተና​ገረ፤ ዮሴፍ ለወ​ን​ድ​ሞቹ ራሱን በገ​ለጠ ጊዜ በእ​ርሱ ዘንድ የቆመ ማንም አል​ነ​በ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም በእርሱ ዘንድ ቆመው ባሉት ሰዎች ሁሉ ፊት ሊታገሥ አልተቻለውም። ሰዎቹንም ሁሉ ከፊቴ አስወጡልኝ ብሎ ጮኾ ተናገረ፤ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራሱን በገለጠ ጊዜ በእርሱ ዘንድ የቆመ ማንም አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም በእርሱ ዘንድ ቆመው ባሉት ሰዎች ሁሉ ፊት ሊታገሥ አልተቻለውም፦ “ሰዎቹንም ሁሉ ከፊቴ አስወጡልኝ” ብሎ ጮኾ ተናገረ፥ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራሱን በገለጠ ጊዜ ማንም ከአጠገቡ የቆመ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ዮሴፎ ሄ አሳ ኡባ ስንን ገንጫና ዳንዳይቤና፤ “አሳ ኡባ ታ ስንፐ ከስተ” ያጊደ ዋሴዳ። ሄዋ ድራዉ ዮሴፎ ባረና ባረ እሻቶ ኤርሴዳ ዎደ፥ አናና ኦንነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Yooseefo he asaa ubbaa sintsaan genc'c'ana danddayibeenna; «Asaa ubbaa ta sintsaappe kessite» yaagiide waasseedda. Hewaa diraw Yooseefo barena bare ishatoo erisseedda wode, aanana ooninne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Yooseefey he asaa ubbaa sinththan genccana dandayontta gishshas, «Asa ubbaa ta sinththafe kessite» gi waassides. Hessa gishshas Yooseefey bana ba ishatas erisishin ishatappe attiin haray izara oonikka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ዮሴፌይ ሄ ኣሳ ኡባ ሲንን ጌንጫና ዳንዳዮንታ ጊሻስ፥ «ኣሳ ኡባ ታ ሲንፌ ኬሲቴ» ጊ ዋሲዴስ። ሄሳ ጊሻስ ዮሴፌይ ባና ባ ኢሻታስ ኤሪሲሺን ኢሻታፔ ኣቲን ሃራይ ኢዛራ ኦኒካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ዮሰፍ ባ አይለታ ስንን ገንጫናዉ ዳንዳእቦና ግሾ፥ “አሳ ኡባ ታ ስንፈ ከስተ” ያግድ ዋስስ። ሄሳ ግሾ፥ ዮሰፍ ባ እሻታስ ባና ኤርስዳ ዎደ እያራ ኦንካ አላግ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Yoosefi ba aylleta sinthan gencanaw danda7iboona gisho, “Asa ubbaa ta sinthafe kessite” yaagidi waassis. Hessa gisho, Yoosefi ba ishatas bana erisida wode iyara oonika allagi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ዮሴፍ አጠገቡ በነበሩ ሰዎች ፊት ስሜቱን ሊገታ ባለመቻሉ፣ “እዚህ ያሉትን ሰዎች በሙሉ አስወጡልኝ” ብሎ ጮኾ ተናገረ፤ ስለዚህም ዮሴፍ ራሱን ለወንድሞቹ በገለጠበት ጊዜ፣ ከእርሱ ጋር ሌላ ማንም ሰው አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ የናፍቆት ስሜቱን በአገልጋዮቹ ፊት መቈጣጠር ባለመቻሉ “ሁላችሁም ከዚህ ውጡ” ብሎ አዘዘ፤ ስለዚህ ዮሴፍ ማንነቱን ለወንድሞቹ በገለጠ ጊዜ ማንም የውጪ ሰው በአጠገቡ አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዮሴፍ ኣብ ቅድሚ ዅሎም እቶም ምስኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ ክዕገስ ኣይከኣለን። ዓው ኢሉ ኸዓ “ንዅሎም ሰባት ካብዙይ ኣውፅኡለይ” በለ። ስለዙይ ነሕዋቱ ኽላለዮም እንተሎ፥ ሓደ ሰብ እኳ ምስኡ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዮሴፍ ኣብ ቅድሚ እቶም ምስኡ ደው ኢሎም ዝነብሩ ኹሎም ልቡ ኼህድእ ኣይከኣለን እሞ፡ ዓው ኢሉ፡ ኩሎም ሰብ ካብ ቅድመይ ኣውጽኡለይ በለ። እቲ ነሕዋቱ ኺላለዮም ከሎ፡ ምስ ዮሴፍ ገለ ሰብ እኳ ኣይነበረን።