Genesis 45:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሴፍ ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ ዅሎም ኪገትእ ኣይከኣለን። ንሱ ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ካባይ ይርሓቕ፡ ኢሉ ጨደረ። ዮሴፍ ንኣሕዋቱ ንርእሱ ምስ ኣፍለጠ ድማ ሓደ እኳ ኣብ ጎድኑ ደው ዝበለ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም በፊቱ ሰዎች ሁሉ ቆመው ሳሉ ሊታገሥ አልተቻለውም፥ “ሰዎቹንም ሁሉ ከፊቴ አስወጡልኝ” ብሎ ተናገረ፤ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራሱን በገለጠ ጊዜ በእርሱ ዘንድ የቆመ ማንም አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮሴፍም በእርሱ ዘንድ ቆመው ባሉት ሰዎች ሁሉ ፊት ሊታገሥ አልተቻለውም። ሰዎቹንም ሁሉ ከፊቴ አስወጡልኝ ብሎ ጮኾ ተናገረ፤ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራሱን በገለጠ ጊዜ በእርሱ ዘንድ የቆመ ማንም አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም በእርሱ ዘንድ ቆመው ባሉት ሰዎች ሁሉ ፊት ሊታገሥ አልተቻለውም፦ “ሰዎቹንም ሁሉ ከፊቴ አስወጡልኝ” ብሎ ጮኾ ተናገረ፥ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራሱን በገለጠ ጊዜ ማንም ከአጠገቡ የቆመ አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ዮሴፎ ሄ አሳ ኡባ ስንን ገንጫና ዳንዳይቤና፤ “አሳ ኡባ ታ ስንፐ ከስተ” ያጊደ ዋሴዳ። ሄዋ ድራዉ ዮሴፎ ባረና ባረ እሻቶ ኤርሴዳ ዎደ፥ አናና ኦንነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Yooseefo he asaa ubbaa sintsaan genc'c'ana danddayibeenna; «Asaa ubbaa ta sintsaappe kessite» yaagiide waasseedda. Hewaa diraw Yooseefo barena bare ishatoo erisseedda wode, aanana ooninne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Yooseefey he asaa ubbaa sinththan genccana dandayontta gishshas, «Asa ubbaa ta sinththafe kessite» gi waassides. Hessa gishshas Yooseefey bana ba ishatas erisishin ishatappe attiin haray izara oonikka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ዮሴፌይ ሄ ኣሳ ኡባ ሲንን ጌንጫና ዳንዳዮንታ ጊሻስ፥ «ኣሳ ኡባ ታ ሲንፌ ኬሲቴ» ጊ ዋሲዴስ። ሄሳ ጊሻስ ዮሴፌይ ባና ባ ኢሻታስ ኤሪሲሺን ኢሻታፔ ኣቲን ሃራይ ኢዛራ ኦኒካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ዮሰፍ ባ አይለታ ስንን ገንጫናዉ ዳንዳእቦና ግሾ፥ “አሳ ኡባ ታ ስንፈ ከስተ” ያግድ ዋስስ። ሄሳ ግሾ፥ ዮሰፍ ባ እሻታስ ባና ኤርስዳ ዎደ እያራ ኦንካ አላግ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Yoosefi ba aylleta sinthan gencanaw danda7iboona gisho, “Asa ubbaa ta sinthafe kessite” yaagidi waassis. Hessa gisho, Yoosefi ba ishatas bana erisida wode iyara oonika allagi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ ዮሴፍ አጠገቡ በነበሩ ሰዎች ፊት ስሜቱን ሊገታ ባለመቻሉ፣ “እዚህ ያሉትን ሰዎች በሙሉ አስወጡልኝ” ብሎ ጮኾ ተናገረ፤ ስለዚህም ዮሴፍ ራሱን ለወንድሞቹ በገለጠበት ጊዜ፣ ከእርሱ ጋር ሌላ ማንም ሰው አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍ የናፍቆት ስሜቱን በአገልጋዮቹ ፊት መቈጣጠር ባለመቻሉ “ሁላችሁም ከዚህ ውጡ” ብሎ አዘዘ፤ ስለዚህ ዮሴፍ ማንነቱን ለወንድሞቹ በገለጠ ጊዜ ማንም የውጪ ሰው በአጠገቡ አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዮሴፍ ኣብ ቅድሚ ዅሎም እቶም ምስኡ ደው ኢሎም ዝነበሩ ክዕገስ ኣይከኣለን። ዓው ኢሉ ኸዓ “ንዅሎም ሰባት ካብዙይ ኣውፅኡለይ” በለ። ስለዙይ ነሕዋቱ ኽላለዮም እንተሎ፥ ሓደ ሰብ እኳ ምስኡ ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዮሴፍ ኣብ ቅድሚ እቶም ምስኡ ደው ኢሎም ዝነብሩ ኹሎም ልቡ ኼህድእ ኣይከኣለን እሞ፡ ዓው ኢሉ፡ ኩሎም ሰብ ካብ ቅድመይ ኣውጽኡለይ በለ። እቲ ነሕዋቱ ኺላለዮም ከሎ፡ ምስ ዮሴፍ ገለ ሰብ እኳ ኣይነበረን። |