Genesis 44:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ጐይታይ እዚ ቓላት እዚ ዚዛረብ ዘሎ ስለምንታይ እዩ፧ እግዚኣብሄር ባሮትካ በዚ ነገር እዚ ከይሰርሑ ይሓልዎም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም አሉት፥ “ጌታችን እንደዚህ ለምን ክፉ ትናገራለህ? ይህን ነገር ያደርጉት ዘንድ ለባሪያዎችህ አግባባቸው አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም አሉት። ጌታዬ እንደዚህ ያለውን ቃል ለምን ይናገራል? ባሪያዎችህ ይህን ነገር የሚያደርጉ አይደሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱ ግን እንዲህ አሉት፤ “ጌታችን እንዲህ ያለ ነገር ለምን ይናገራል? እኛ አገልጋዮችህ እንዲህ ያለውን ነገር አናደርገውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ፥ “ታ ጎዳይ ሀዋ ማላ ቃላ አያዉ ሃሳዪ? ሄዋ ማላ ኦያዌ ኑፐ ነ ቆማቱዋፐ ሃኮ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu, «Ta goday hawaa mala k'aalaa ayaw haasayii? Hewaa malaa ootsiyaawe nuuppe ne k'oomatuwaappe haakko! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti, «Nu goday aazas hayssa mala qaala nu bolla haasayzee? Hessa mala miish oosoy nuuppe ne aylletappe haakko! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ፥ «ኑ ጎዳይ ኣዛስ ሃይሳ ማላ ቃላ ኑ ቦላ ሃሳይዜ? ሄሳ ማላ ሚሽ ኦሶይ ኑፔ ኔ ኣይሌታፔ ሃኮ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ፥ “ጎዳዉ ሀይሳ መላባ አይስ ኦደታይ? ሄሳ መላባ ኦሶይ ኑፐ ነ አይለታፐ ሃኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti, “Godaw haysa melaba ayis odetay? Hessa melaba oosoy nuupe ne aylletape haako. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ግን እንዲህ አሉት፤ “ጌታችን እንዲህ ያለ ነገር ለምን ይናገራል? እኛ አገልጋዮችህ እንዲህ ያለውን ነገር አናደርገውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እንዲህ በማለት መልስ ሰጡት፤ “ጌታችን ሆይ፤ እንዴት እንዲህ ትናገራለህ? እኛ ይህን የመሰለ ነገር እንዳላደረግን በመሐላ እናረጋግጣለን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ፥ “ጐይታይ! ስለ ምንታይ ከምዙይ ኢልካ ትዛረብ? ከምዙይ ዝበለ ነገር ንሕና ኸቶ ኣይገበርናዮን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ፡ ጐይታይ ስለምንታይ ከምዚ ኢልካ ትዛረብ፡ ከምዚ ዝበለ ነገር ምግባርሲ ኻብ ገላውኻ የርሕቆ፡ |