Genesis 44:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ኸኣ ረኺብዎም፡ እዚ ቓላት እዚ ድማ ተዛረቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ሂዶ አገኛቸው፤ “ለምን እንዲህ አደረጋችሁ? ስለ አደረግሁላችሁ መልካም ነገር ለምን ክፉ ትከፍሉኛላችሁ? የጌታዬንስ የብር ጽዋ ለምን ሰረቃችሁኝ?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ደርሰባቸው ይህንም ቃል ነገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤቱ አዛዥም እንደ ደረሰባቸው፥ ልክ እንደተባለው ተናገራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንቱ ጌዱዋ ጋኪደ፥ ሀ ጌዳዋዳንካ ኡንቱንቶ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttunttu geeduwaa gakkiide, ha geeddawaadankka unttunttoo odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin izi istta guyera gakkidi izi gida malakka isttas yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢዚ ኢስታ ጉዬራ ጋኪዲ ኢዚ ጊዳ ማላካ ኢስታስ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን እ ኤንታ ጌዶ ካል ጋክድ፥ ሄ ግዳይሳዳካ ኤንታዉ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin I enta geedo kaali gakidi, he gidaysadaka entaw odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤቱ አዛዥም እንደ ደረሰባቸው፣ ልክ እንደ ተባለው ተናገራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤቱም አዛዥ ወደ ሰዎቹ እንደ ደረሰ ልክ እንደ ተባለው ነገራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ኣርኪቡ ኸምቲ ዝበሎ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኽኣ ኣርከቦም እዚ ነገርዚ ድማ ተዛረቦም። |