Genesis 44:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብታ ኸተማ ምስ ወጹ፡ ገና ርሒቖም ምስ ከዱ፡ ዮሴፍ ንሓላፊኡ፡ ተንስእ፡ ነቶም ሰባት ስዓቦም፡ በሎ። ምስ ረኸብኩምዎም ድማ፡ ስለምንታይ ኣብ ክንዲ ጽቡቕ ክፉእ መለስኩም?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ወጥ​ተው ገና ሳይ​ርቁ ዮሴፍ ለቤቱ አዛዥ እን​ዲህ አለ፥ “ተነ​ሥ​ተህ ሰዎ​ቹን ተከ​ት​ለህ ያዛ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ በመ​ል​ካሙ ፈንታ ስለ​ምን ክፉን መለ​ሳ​ችሁ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከከተማይቱም ወጥተው ገና ሳይርቁ ዮሴፍ ለቤቱ አዛዥ እንዲህ አለ። ተነሥተህ ሰዎቹን ተከተላቸው፤ በደረስህባቸውም ጊዜ እንዲህ በላቸው። በመልካሙ ፋንታ ስለ ምን ክፉን መለሳችሁ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከከተማው ምንም ያህል ርቀው ሳይሄዱ፥ ዮሴፍ የቤቱን አዛዥ እንዲህ አለው፦ “እነዚያን ሰዎች ቶሎ ድረስባቸውና፥ ‘ለበጎ ነገር ስለምን ክፉ መለሳችሁ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሄ ካታማፐ ከሲደ ሃክ ቤናን ደእሽን፥ ዮሴፎ ባረ ጎለ ካፑዋ፥ “ደንዳ! ሀ አሳቱዋ ጌዱዋ ካላ፤ ኔን ኡንቱንታ ጋኬዳ ዎደ ኡንቱንቱ፥ ‘ህንተ አያዉ ኬካ ኢታን ዛሬድቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu he katamaappe kesiide haakki beennan de'ishshin, Yooseefo bare golle kaappuwaa, «Dendda! Ha asatuwaa geeduwaa kaala; neeni unttuntta gakkeedda wode unttunttu, ‹Hintte ayaw keekaa iitan zaareedditee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti he katamappe kezidi haakki biichchontta dishin Yooseefey ba keeththaa halaqaas, «Denda! Ha asata guye kaalla; neni ba istta gakkada, ‹Intte ays kiya gishshas iita zaaridetii?›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሄ ካታማፔ ኬዚዲ ሃኪ ቢቾንታ ዲሺን ዮሴፌይ ባ ኬ ሃላቃስ፥ «ዴንዳ! ሃ ኣሳታ ጉዬ ካላ፤ ኔኒ ባ ኢስታ ጋካዳ፥ ‹ኢንቴ ኣይስ ኪያ ጊሻስ ኢታ ዛሪዴቲ?›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሄ ካታማፐ ከይድ ሃክ ቦና ደእሽን፥ ዮሰፍ ባ ኬ ካፑዋኮ፥ “ሀ አሳታ ጌዶ ካላ። ኔኒ ኤንታ ጋክዳ ዎደ ኤንታኮ፥ ‘ህንተ አይስ ኬሀ ኢታን ዛርደቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti he katamaape keyidi haaki boonna de7ishin, Yoosefi ba keetha kaapuwako, “Ha asata geedo kaalla. Neeni enta gakida wode entako, ‘Hinte ayis keeha iitan zaaridetii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከከተማው ምንም ያህል ርቀው ሳይሄዱ፣ ዮሴፍ የቤቱን አዛዥ እንዲህ አለው፤ “እነዚያን ሰዎች ቶሎ ድረስባቸውና፣ ‘ለበጎ ነገር ስለ ምን ክፉ መለሳችሁ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከከተማው ወጥተው ገና ጥቂት መንገድ ርቀው እንደ ሄዱ፥ ዮሴፍ የቤቱን አዛዥ እንዲህ አለው፤ “እነዚያን ሰዎች ተከታትለህ ያዛቸው፤ ወደ እነርሱም ስትደርስ ‘በመልካም ፈንታ ክፉ የመለሳችሁት ስለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ካብ ከተማ ውፅእ ኢሎም ገና ኸይረሓቑ እንተለዉ፥ ዮሴፍ ንኣዛዚ ቤቱ “ተስእ ደድሕሪ እዞም ሰባት ጕየ፤ ምስ ኣርከብካዮም፥ ‘ስለ ምንታይ ክንዲ ፅቡቕ ክፉእ ትፈድዩ?
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ካብ ከተማ ወጺኦም ገና ኸይረሓቑ ዮሴፍ ንኣዛዝ ቤቱ በሎ ተንስእ ደድሕሪ እዞብ ሰባት ስዐብ እሞ፡ ምስ ኣርከብካዮም ከምይ ኣብ ክንዲ ጽቡቕ ክፉእ ፈዴኹም፡