Genesis 44:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካባይ እንተ ኣልዒልኩምን ክፉእ እንተ ኣጋጢምዎን ድማ፡ ነቲ ሽበራዊ ጸጕረይ ብጓሂ ናብ መቓብር ከተውርድዎ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህንም ከእኔ ለይታችሁ ደግሞ ብትወስዱት በመንገድም ክፉ ቢያገኘው፥ እርጅናዬን በኀዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንም ከእኔ ለይታችሁ ደግሞ ብትወስዱት ክፋም ቢያገኘው፥ ሽበቴን በኅዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ደግሞ ይህን ልጅ ወስዳችሁ አንዳች ጉዳት ቢደርስበት ሽበቴን በመሪር ኀዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋ ቃይ ህንተንቱ ታፐ ሻክ አፍና፥ ኢታባይ አ ጋኮፐ፥ ህንተንቱ ታ ፑሉን ሁጲያ ካዩዋን ዱፉዋን የጋና’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaa k'ay hinttenttu taappe shaakki afina, iitabay Aa gakkooppe, hinttenttu ta puuluntsaa huup'iyaa kayyuwaan duufuwaan yeggana› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa qasse intte taappe shaakki efiin iita miishshi iza gakkiko intte cimateththan ta bolla ehiza mishay tana wodhana› » gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ቃሴ ኢንቴ ታፔ ሻኪ ኤፊን ኢታ ሚሺ ኢዛ ጋኪኮ ኢንቴ ጪማቴን ታ ቦላ ኤሂዛ ሚሻይ ታና ዎና› » ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳ ቃስ ታፐ ህንተ ሻክ ኤፍን፥ ኢታባይ እያ ጋክኮ፥ ህንተ ታና ታ ጭማተን አፉ ሙዝሸ ታ ሀይቁዋ ማታየታ’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysa qassi taape hinte shaaki efin, iitabay iya gakiko, hinte tana ta cimatethan afuthu muzishe ta hayquwa matayeta’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁን ደግሞ ይህን ልጅ ወስዳችሁ አንዳች ጕዳት ቢደርስበት ሽበቴን በመሪር ሐዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ደግሞ ይህንን ወስዳችሁ በእርሱ ላይ አደጋ ቢደርስበት በእርጅናዬ ዘመን የምታመጡብኝ ሐዘን ወደ መቃብር ያወርደኛል።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዙይ ከዓ ኻብ ቅድመይ እንተ ወሰድኩምዎ፥ እሞ ጕድኣት እንተ ረኸቦ፥ ንሲበተይ ብሓዘን ናብ መቓብር ከይተውርዱኒ’ በለና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ኸኣ ካብ ቅድመይ እንተ ወሰድኩምዎ እሞ ድንገት እንተ ረኸቦ፡ ንሽበተይ ንጓሂ ናብ ሽኦል ከተውርድዎ ኢኹም በለና። |