Genesis 44:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንገሮትካ ድማ፡ ንእሽቶ ሓውኻ ምሳኻትኩም እንተ ዘይወረደ፡ ዳግማይ ገጸይ ኣይትርእዩን ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ጌታችንም አገልጋዮችህን፦ ታናሽ ወንድማችሁን ከእናንተ ጋር ከአላመጣችሁት ዳግመኛ ፊቴን አታዩም አልኸን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባርያዎችህንም። ታናሽ ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ካልመጣ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም አልኽን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ ግን እኛን አገልጋዮችህን፥ ‘ታናሽ ወንድማችሁ አብሮአችሁ ወደዚህ ካልመጣ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም’ አልኸን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ነ አይለቱዋ፥ ‘ህንተ ቴፋ እሻይ ህንተናና ዱገ ያና ዮፐ፥ ላኤንዋ ታ ዴሙዋ በእክታ’ ያጋዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni ne ayiletuwaa, ‹Hintte teefa ishay hinttenana duge yaana d'ayooppe, laa"entsuwaa ta deemuwaa be'ikkita› yaagaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin neni ne aylleta, ‹Intte kaalo ishay inttenara duge yontta ixxiko nam7anththo ta ayfeso beyekketa› gadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኔ ኣይሌታ፥ ‹ኢንቴ ካሎ ኢሻይ ኢንቴናራ ዱጌ ዮንታ ኢጺኮ ናምኣን ታ ኣይፌሶ ቤዬኬታ› ጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኔኒ፥ ‘ህንተ ካሎ እሻይ ህንተራ ዮና እፅኮ፥ ታ አይፍያ ዛር በኤከታ’ ያጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeni, ‘Hinte kaalo ishay hintera yoona ixiko, ta ayfiya zaari be7eketa’ yaagadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ግን እኛን አገልጋዮችህን፣ ‘ታናሽ ወንድማችሁ አብሯችሁ ወደዚህ ካልመጣ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም’ አልኸን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌታችንም ለአንተ ለጌታችን ነግረንህ አገልጋዮቹን ‘ታናሽ ወንድማችሁን ይዛችሁ ካልመጣችሁ ዳግመኛ በፊቴ አትቀርቡም’ ብለህ በብርቱ አስጠነቀቅከን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣና ንሓሻኽርካ ድማ ‘እቲ ንእሽተይ ሓውኩም ምሳኻትኩም እንተ ዘየምፂእኹምዎ፥ ደጊም ገፀይ ኣይትሪኡን ኢኹም’ በልካና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንገላውኻ ድማ እቲ ንእሽቶ ሓውኩም ምሳኻትኩም እንተ ዘይወረደ ደጊም ገጸይ ኣይክትርእዩንን ኢኹም፡ በልካና። |