Genesis 44:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጐይታይ ድማ፡ ኣቦ፡ ኣረጊት ሰብኣይ፡ ኣብ ዕድሚኡ ዚመሳሰል ውላድ፡ ንእሽቶ፡ ኣሎና። ሓዉ ድማ ሞተ፡ ንሱ በይኑ ድማ ካብ ኣዲኡ ተረፈ፡ ኣቦኡ ድማ የፍቅሮ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኛም ለጌ​ታዬ እን​ዲህ አልን፦ ሽማ​ግሌ አባት አለን፤ በሽ​ም​ግ​ል​ናው የወ​ለ​ደ​ውም ታናሽ ብላ​ቴና አለ፤ ወን​ድሙ ግን ሞተ፤ ለእ​ና​ቱም እርሱ ብቻ​ውን ቀረ፤ አባ​ቱም ይወ​ድ​ደ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኛም ለጌታዬ እንዲህ አልነ። ሸማግሌ አባት አለን፥ በሽምግልናው የወለደውም ታናሽ ብላቴና አለ፤ ወንድሙም ሞተ፥ ከእናቱም እርሱ ብቻውን ቀረ፥ አባቱም ይወድደዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኛም፥ ‘አዎን፥ ሽማግሌ አባት አለን፤ አባታችንም በስተርጅና የወለደው ትንሽ ልጅ አለው፤ ወንድምየው ሞቷል፤ ከአንድ እናት ከተወለዱት ልጆች መካከል የተረፈው እርሱ ብቻ ነው፤ አባቱም በጣም ይወደዋል’ ብለንህ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑንካ፥ ‘ኑዉ ጭሜዳ አዉ ደኤ፤ እ ጭም ክቺደ የሌዳ ቴፋ ናአይካ ደኤ፤ ሄ ናኣ እሻይ ሀይቄዳ፤ ባረ አትዉ እት አ ጻላላይ አቴዳ፤ አ አዉ አ ሲቄ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuunikka, ‹Nuw c'imeedda aawuu de'ee; I c'imi kichchiide yeleedda teefa na'aykka de'ee; he na'aa ishay hayk'k'eedda; bare aatiw itti Aa s'alalay atteedda; Aa aawuu Aa siik'ee› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nunikka, ‹Nuus cimmida aaway dees; izi cimmidi yelida kaalo naykka dees; he naaza ishay hayqqides; ba aayeeys issi iza xallay attides; aawaykka iza keehi siiqees› gi nees yootidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒካ፥ ‹ኑስ ጪሚዳ ኣዋይ ዴስ፤ ኢዚ ጪሚዲ ዬሊዳ ካሎ ናይካ ዴስ፤ ሄ ናዛ ኢሻይ ሃይቂዴስ፤ ባ ኣዬይስ ኢሲ ኢዛ ጻላይ ኣቲዴስ፤ ኣዋይካ ኢዛ ኬሂ ሲቄስ› ጊ ኔስ ዮቲዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒካ፥ ‘ኑስ ጭምዳ አዋይ ደኤስ። እ ጭማተን የልዳ ካሎ ናአይካ ደኤስ። ሄ ናኣ እሻይ ሀይቅስ፥ ባ አየን እስኖ፥ እያ አዋይ እያ ዳሮ ዶሴስ’ ያግዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuunika, ‘Nuus cimida aaway de7ees. I cimatethan yelida kaalo na7ayka de7ees. He na7aa ishay hayqis, ba Aayen issino, iya aaway iya daro dosees’ yaagida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኛም፣ ‘አዎን፣ ሽማግሌ አባት አለን፤ አባታችንም በስተርጅና የወለደው ትንሽ ልጅ አለው፤ ወንድምየው ሞቷል፤ ከአንድ እናት ከተወለዱት ልጆች መካከል የተረፈው እርሱ ብቻ ነው፤ አባቱም በጣም ይወድደዋል’ ብለንህ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኛም ‘ሽማግሌ አባት አለን፤ በስተርጅና የወለደውም ታናሽ ወንድም አለን፤ የልጁ ወንድም ሞቶአል፤ ከእናቱ ልጆች የቀረው እርሱ ብቻ ስለ ሆነ አባቱ በጣም ይወደዋል’ ብለንህ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሕና ኸዓ ንጐይታይ፥ ‘ሽማግለ ኣቦ ኣለና፤ ኣብ እርጋኑ ዝወለዶ ንእሽተይ ቈልዓውን ኣለና፤ ሓዉ ወዲ እኖኡ ስለ ዝሞተ ድማ፥ በይኑ እዩ ተሪፉ ዘሎ፤ ኣቦኡ ኸዓ ይፈትዎ እዩ’ በልናካ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሕና ኽኣ ጐይታይ፡ ኣረጊት ኣቦ ኣሎና፡ ኣብ እርግናኡ ዝወለዶ ንእሽቶ ቖልዓ ድማ ሓው ኸኣ ሞይቱ፡ እዚ ድማ ካብ ደቂ ኣዲኡ በይኑ ተሪፉ፡ ኣቦኡ ኸኣኣ ይፈትዎ እዩ በልናካ።