Genesis 44:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጐይታይ ድማ፡ ኣቦ፡ ኣረጊት ሰብኣይ፡ ኣብ ዕድሚኡ ዚመሳሰል ውላድ፡ ንእሽቶ፡ ኣሎና። ሓዉ ድማ ሞተ፡ ንሱ በይኑ ድማ ካብ ኣዲኡ ተረፈ፡ ኣቦኡ ድማ የፍቅሮ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኛም ለጌታዬ እንዲህ አልን፦ ሽማግሌ አባት አለን፤ በሽምግልናው የወለደውም ታናሽ ብላቴና አለ፤ ወንድሙ ግን ሞተ፤ ለእናቱም እርሱ ብቻውን ቀረ፤ አባቱም ይወድደዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛም ለጌታዬ እንዲህ አልነ። ሸማግሌ አባት አለን፥ በሽምግልናው የወለደውም ታናሽ ብላቴና አለ፤ ወንድሙም ሞተ፥ ከእናቱም እርሱ ብቻውን ቀረ፥ አባቱም ይወድደዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኛም፥ ‘አዎን፥ ሽማግሌ አባት አለን፤ አባታችንም በስተርጅና የወለደው ትንሽ ልጅ አለው፤ ወንድምየው ሞቷል፤ ከአንድ እናት ከተወለዱት ልጆች መካከል የተረፈው እርሱ ብቻ ነው፤ አባቱም በጣም ይወደዋል’ ብለንህ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑንካ፥ ‘ኑዉ ጭሜዳ አዉ ደኤ፤ እ ጭም ክቺደ የሌዳ ቴፋ ናአይካ ደኤ፤ ሄ ናኣ እሻይ ሀይቄዳ፤ ባረ አትዉ እት አ ጻላላይ አቴዳ፤ አ አዉ አ ሲቄ’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuunikka, ‹Nuw c'imeedda aawuu de'ee; I c'imi kichchiide yeleedda teefa na'aykka de'ee; he na'aa ishay hayk'k'eedda; bare aatiw itti Aa s'alalay atteedda; Aa aawuu Aa siik'ee› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nunikka, ‹Nuus cimmida aaway dees; izi cimmidi yelida kaalo naykka dees; he naaza ishay hayqqides; ba aayeeys issi iza xallay attides; aawaykka iza keehi siiqees› gi nees yootidos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒካ፥ ‹ኑስ ጪሚዳ ኣዋይ ዴስ፤ ኢዚ ጪሚዲ ዬሊዳ ካሎ ናይካ ዴስ፤ ሄ ናዛ ኢሻይ ሃይቂዴስ፤ ባ ኣዬይስ ኢሲ ኢዛ ጻላይ ኣቲዴስ፤ ኣዋይካ ኢዛ ኬሂ ሲቄስ› ጊ ኔስ ዮቲዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒካ፥ ‘ኑስ ጭምዳ አዋይ ደኤስ። እ ጭማተን የልዳ ካሎ ናአይካ ደኤስ። ሄ ናኣ እሻይ ሀይቅስ፥ ባ አየን እስኖ፥ እያ አዋይ እያ ዳሮ ዶሴስ’ ያግዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuunika, ‘Nuus cimida aaway de7ees. I cimatethan yelida kaalo na7ayka de7ees. He na7aa ishay hayqis, ba Aayen issino, iya aaway iya daro dosees’ yaagida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኛም፣ ‘አዎን፣ ሽማግሌ አባት አለን፤ አባታችንም በስተርጅና የወለደው ትንሽ ልጅ አለው፤ ወንድምየው ሞቷል፤ ከአንድ እናት ከተወለዱት ልጆች መካከል የተረፈው እርሱ ብቻ ነው፤ አባቱም በጣም ይወድደዋል’ ብለንህ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኛም ‘ሽማግሌ አባት አለን፤ በስተርጅና የወለደውም ታናሽ ወንድም አለን፤ የልጁ ወንድም ሞቶአል፤ ከእናቱ ልጆች የቀረው እርሱ ብቻ ስለ ሆነ አባቱ በጣም ይወደዋል’ ብለንህ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሕና ኸዓ ንጐይታይ፥ ‘ሽማግለ ኣቦ ኣለና፤ ኣብ እርጋኑ ዝወለዶ ንእሽተይ ቈልዓውን ኣለና፤ ሓዉ ወዲ እኖኡ ስለ ዝሞተ ድማ፥ በይኑ እዩ ተሪፉ ዘሎ፤ ኣቦኡ ኸዓ ይፈትዎ እዩ’ በልናካ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሕና ኽኣ ጐይታይ፡ ኣረጊት ኣቦ ኣሎና፡ ኣብ እርግናኡ ዝወለዶ ንእሽቶ ቖልዓ ድማ ሓው ኸኣ ሞይቱ፡ እዚ ድማ ካብ ደቂ ኣዲኡ በይኑ ተሪፉ፡ ኣቦኡ ኸኣኣ ይፈትዎ እዩ በልናካ። |