Genesis 44:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ይሁዳ ቀሪቡ፡ ኣየ ጐይታይ፡ ባርያኻ ኣብ ኣእዛን ጐይታይ ሓደ ቃል ይዛረብ፡ ንስኻ ከም ፈርኦን ኢኻ እሞ፡ ቍጥዓኻ ኣብ ልዕሊ ባርያኻ ኣይትነድድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይሁ​ዳም ወደ እርሱ ቀረበ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እኔ አገ​ል​ጋ​ይህ በፊ​ትህ አን​ዲት ቃልን እን​ድ​ና​ገር እለ​ም​ና​ለሁ፤ እኔን አገ​ል​ጋ​ይ​ህን አት​ቈ​ጣኝ፤ አንተ ከፈ​ር​ዖን ቀጥ​ለህ ነህና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይሁዳም ወደ እርሱ ቀረበ እንዲህም አለ። ጌታዬ ሆይ፥ እኔ ባርያህ በጌታዬ ጆሮ አንዲት ቃልን እንድናገር እለምናለሁ፤ እኔንም ባሪያህን አትቆጣኝ፤ አንተ እንደ ፈርዖን ነህና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይሁዳም ወደ ዮሴፍ ቀረብ ብሎ፥ “ጌታዬ ሆይ፤ እኔ አገልጋይህ አንዲት ቃል ብቻ ልናገር፤ አንተም የፈርዖን ያህል የተከበርህ ስለሆንህ፥ እባክህን እኔን አገልጋይህን አትቈጣኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳይ አኮ ሺቂደ አ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ታን እት ቃላ ሃሳያና ማላ ኔና ዎሳይ፤ ታና ነ አይልያ ሀንቀቶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ካትያ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihuday aakko shiik'iide Aa, «Ta godaw, taani itti k'aalaa haasayana mala neena woossay; taana ne ayiliyaa hank'k'ettoppa; ayaw gooppe, neeni kaatiyaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Yuhuday izakko shiiqidi iza, «Ta godoo! Tani issi qaala haasayana mala nena woossays; ne kawo Paaroone mala gidikkoka tana ne aylleza bolla hanqettofa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ዩሁዳይ ኢዛኮ ሺቂዲ ኢዛ፥ «ታ ጎዶ! ታኒ ኢሲ ቃላ ሃሳያና ማላ ኔና ዎሳይስ፤ ኔ ካዎ ፓሮኔ ማላ ጊዲኮካ ታና ኔ ኣይሌዛ ቦላ ሃንቄቶፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁድ እያኮ ሺቅድ “ታ ጎዳዉ፥ ኔኒ ካዋ መላ ግድኮካ ታኒ ኔራ ኦደታናዉ ነና ዎሳይስ። ታና ነ አይልያ ሀንቀቶፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihudi iyako shiiqidi “Ta godaw, neeni kawa mela gidikoka taani neera odetanaw nena woossayis. Tana ne aylliya hanqetofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁዳም ወደ ዮሴፍ ቀረብ ብሎ፣ “ጌታዬ ሆይ፤ እኔ አገልጋይህ አንዲት ቃል ብቻ ልናገር፤ አንተም የፈርዖንን ያህል የተከበርህ ስለ ሆንህ፣ እባክህን እኔን አገልጋይህን አትቈጣኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁዳ ወደ ዮሴፍ ቀርቦ እንዲህ አለ፤ “ጌታዬ ሆይ፤ እባክህ አንድ ቃል እንድናገር ፍቀድልኝ፤ ምንም እንኳ የፈርዖንን ያኽል የተከበርክ ብትሆን እባክህ አትቈጣኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ይሁዳ ናብ ዮሴፍ ቀሪቡ ኸምዙይ በሎ፦ “ጐይታይ፥ ኣነ ሓሽከርካ ሓንቲ ቓል ኣብ እዝኒ ጐይታይ ክዛረብ እልምነካ ኣለኹ። ንስኻ ኸም ፈርዖን ኢኻሞ፥ ቍጥዓኻ ኣባይ ኣብ ሓሽከርካ ኣይንደድ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ይሁዳ ናብኡ ቐሪቡ በለ፡ በል ጎያትይ ጊልያኻ ሓንቲ ቓል ኣብ እዝኒ ጐይታይ ክዛረብ እልምነካ ኣሎኹ፡ ንስኻ ኸም ፈርኦን ኢኻ እሞ፡ ኩራኻ ኣብ ጊልያኻ ኣይንደድ።