Genesis 44:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ይሁዳ ቀሪቡ፡ ኣየ ጐይታይ፡ ባርያኻ ኣብ ኣእዛን ጐይታይ ሓደ ቃል ይዛረብ፡ ንስኻ ከም ፈርኦን ኢኻ እሞ፡ ቍጥዓኻ ኣብ ልዕሊ ባርያኻ ኣይትነድድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳም ወደ እርሱ ቀረበ፤ እንዲህም አለ፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እኔ አገልጋይህ በፊትህ አንዲት ቃልን እንድናገር እለምናለሁ፤ እኔን አገልጋይህን አትቈጣኝ፤ አንተ ከፈርዖን ቀጥለህ ነህና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም ወደ እርሱ ቀረበ እንዲህም አለ። ጌታዬ ሆይ፥ እኔ ባርያህ በጌታዬ ጆሮ አንዲት ቃልን እንድናገር እለምናለሁ፤ እኔንም ባሪያህን አትቆጣኝ፤ አንተ እንደ ፈርዖን ነህና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳም ወደ ዮሴፍ ቀረብ ብሎ፥ “ጌታዬ ሆይ፤ እኔ አገልጋይህ አንዲት ቃል ብቻ ልናገር፤ አንተም የፈርዖን ያህል የተከበርህ ስለሆንህ፥ እባክህን እኔን አገልጋይህን አትቈጣኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳይ አኮ ሺቂደ አ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ታን እት ቃላ ሃሳያና ማላ ኔና ዎሳይ፤ ታና ነ አይልያ ሀንቀቶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ካትያ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihuday aakko shiik'iide Aa, «Ta godaw, taani itti k'aalaa haasayana mala neena woossay; taana ne ayiliyaa hank'k'ettoppa; ayaw gooppe, neeni kaatiyaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Yuhuday izakko shiiqidi iza, «Ta godoo! Tani issi qaala haasayana mala nena woossays; ne kawo Paaroone mala gidikkoka tana ne aylleza bolla hanqettofa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ዩሁዳይ ኢዛኮ ሺቂዲ ኢዛ፥ «ታ ጎዶ! ታኒ ኢሲ ቃላ ሃሳያና ማላ ኔና ዎሳይስ፤ ኔ ካዎ ፓሮኔ ማላ ጊዲኮካ ታና ኔ ኣይሌዛ ቦላ ሃንቄቶፋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁድ እያኮ ሺቅድ “ታ ጎዳዉ፥ ኔኒ ካዋ መላ ግድኮካ ታኒ ኔራ ኦደታናዉ ነና ዎሳይስ። ታና ነ አይልያ ሀንቀቶፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudi iyako shiiqidi “Ta godaw, neeni kawa mela gidikoka taani neera odetanaw nena woossayis. Tana ne aylliya hanqetofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳም ወደ ዮሴፍ ቀረብ ብሎ፣ “ጌታዬ ሆይ፤ እኔ አገልጋይህ አንዲት ቃል ብቻ ልናገር፤ አንተም የፈርዖንን ያህል የተከበርህ ስለ ሆንህ፣ እባክህን እኔን አገልጋይህን አትቈጣኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዳ ወደ ዮሴፍ ቀርቦ እንዲህ አለ፤ “ጌታዬ ሆይ፤ እባክህ አንድ ቃል እንድናገር ፍቀድልኝ፤ ምንም እንኳ የፈርዖንን ያኽል የተከበርክ ብትሆን እባክህ አትቈጣኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ይሁዳ ናብ ዮሴፍ ቀሪቡ ኸምዙይ በሎ፦ “ጐይታይ፥ ኣነ ሓሽከርካ ሓንቲ ቓል ኣብ እዝኒ ጐይታይ ክዛረብ እልምነካ ኣለኹ። ንስኻ ኸም ፈርዖን ኢኻሞ፥ ቍጥዓኻ ኣባይ ኣብ ሓሽከርካ ኣይንደድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ይሁዳ ናብኡ ቐሪቡ በለ፡ በል ጎያትይ ጊልያኻ ሓንቲ ቓል ኣብ እዝኒ ጐይታይ ክዛረብ እልምነካ ኣሎኹ፡ ንስኻ ኸም ፈርኦን ኢኻ እሞ፡ ኩራኻ ኣብ ጊልያኻ ኣይንደድ። |