Genesis 44:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኣምላኽ ከምዚ ካብ ምግባር ይኽልክለኒ፡ በሎ። እቲ ጽዋእ ኣብ ኢዱ ዝተረኽበ ሰብ ግና ባርያይ ኪኸውን እዩ። ንስኻትኩም ድማ ብሰላም ናብ ኣቦኹም ደይብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮሴፍም አላቸው፥ “ይህን አደርግ ዘንድ አይገባኝም፤ ጽዋው የተገኘበት ሰው እርሱ አገልጋይ ይሁነኝ እንጂ፤ እናንተ ግን ወደ አባታችሁ በደኅና ሂዱ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም እላቸው። ይህን አደርግ ዘንድ አይሆንልኝም፤ ጽዋው የተገኘበቱ ሰው እርሱ ባሪያ ይሁነኝ፤ እናንተም ወደ አባታችሁ በደኅና ውጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮሴፍም፥ “ይህንንስ ፈጽሞ አላደርገውም፤ ባርያዬ የሚሆነው ጽዋው የተገኘበት ሰው ብቻ ነው፤ የቀራችሁት በሰላም ወደ አባታችሁ ተመለሱ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዮሴፎ፥ “ሀዋ ማላ ኦያዌ ታፐ ሃኮ፤ ታ ዋንጫይ አፐ ቤቴዳ ብታንያ ጻላላይ ታ አይለ ግዳና። ህንኮ ህንተንቱ ህንተንቱ አዉዋኮ ጉየ ሳሮ ስምተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yooseefo, «Hawaa malaa ootsiyaawe taappe haakko; ta wanc'c'ay aappe beetteedda bitaniyaa s'alalay ta ayile gidana. Hinkko hinttenttu hinttenttu aawuwaakko guyye saro simmite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yooseefey, «Hessa mala miish oosoy taappe haakko; ta bira wancazi izappe beettida addezi xalla ta aylle gidana. Histtiko intte intte aawaakko guye saron simmite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዮሴፌይ፥ «ሄሳ ማላ ሚሽ ኦሶይ ታፔ ሃኮ፤ ታ ቢራ ዋንጫዚ ኢዛፔ ቤቲዳ ኣዴዚ ጻላ ታ ኣይሌ ጊዳና። ሂስቲኮ ኢንቴ ኢንቴ ኣዋኮ ጉዬ ሳሮን ሲሚቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዮሰፍ፥ “ሄሳ መላባ ኦናይስ ታፐ ሃኮ፤ ታ ዋንጫይ እያፐ በንትዳ ኡራ ፃላል ታ አይለ ግዳና። ሀንኮ ህንተ ህንተ አዋኮ ጉየ ሳሮ ስምተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yoosefi, “Hessa melaba oothanaysi taape haako; ta wancay iyape bentida ura xalaali ta aylle gidana. Hanko hinte hinte aawako guye saro simmite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮሴፍም፣ “ይህንስ ፈጽሞ አላደርገውም፤ ባሪያዬ የሚሆነው ጽዋው የተገኘበት ሰው ብቻ ነው፤ የቀራችሁት በሰላም ወደ አባታችሁ ተመለሱ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮሴፍም “ይህንንስ ከቶ አላደርገውም! ዋንጫው የተገኘበት ሰው ብቻ የእኔ ባሪያ መሆን አለበት፤ ሌሎቻችሁ በሰላም ወደ አባታችሁ መመለስ ትችላላችሁ!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሴፍ ግና “እዙይ ከቶ ኣይገብሮን እየ፤ እቲ ኣብ ኢዱ ፅዋዕ ዝተረኽበቶ ሰብኣይ ባርያይ ይኹን፥ ዝተረፍኩም ግና ናብ ኣቦኻትኩም ብሰላም ተመለሱ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና ከምዚ ዝበለ ምግባርሲ ኻያ የርሕቕ፡ እቲ ኣብ ኢዱ ጽዋእ እተረኽበቶ ሰብኣይ ንሱ ባርያይ ይኹን፡ ንስኻትኩም ግና ናብ ኣቦኹም ብሰላም ደይቡ በለ። |