Genesis 44:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኣምላኽ ከምዚ ካብ ምግባር ይኽልክለኒ፡ በሎ። እቲ ጽዋእ ኣብ ኢዱ ዝተረኽበ ሰብ ግና ባርያይ ኪኸውን እዩ። ንስኻትኩም ድማ ብሰላም ናብ ኣቦኹም ደይብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም አላ​ቸው፥ “ይህን አደ​ርግ ዘንድ አይ​ገ​ባ​ኝም፤ ጽዋው የተ​ገ​ኘ​በት ሰው እርሱ አገ​ል​ጋይ ይሁ​ነኝ እንጂ፤ እና​ንተ ግን ወደ አባ​ታ​ችሁ በደ​ኅና ሂዱ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም እላቸው። ይህን አደርግ ዘንድ አይሆንልኝም፤ ጽዋው የተገኘበቱ ሰው እርሱ ባሪያ ይሁነኝ፤ እናንተም ወደ አባታችሁ በደኅና ውጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮሴፍም፥ “ይህንንስ ፈጽሞ አላደርገውም፤ ባርያዬ የሚሆነው ጽዋው የተገኘበት ሰው ብቻ ነው፤ የቀራችሁት በሰላም ወደ አባታችሁ ተመለሱ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዮሴፎ፥ “ሀዋ ማላ ኦያዌ ታፐ ሃኮ፤ ታ ዋንጫይ አፐ ቤቴዳ ብታንያ ጻላላይ ታ አይለ ግዳና። ህንኮ ህንተንቱ ህንተንቱ አዉዋኮ ጉየ ሳሮ ስምተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yooseefo, «Hawaa malaa ootsiyaawe taappe haakko; ta wanc'c'ay aappe beetteedda bitaniyaa s'alalay ta ayile gidana. Hinkko hinttenttu hinttenttu aawuwaakko guyye saro simmite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Yooseefey, «Hessa mala miish oosoy taappe haakko; ta bira wancazi izappe beettida addezi xalla ta aylle gidana. Histtiko intte intte aawaakko guye saron simmite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዮሴፌይ፥ «ሄሳ ማላ ሚሽ ኦሶይ ታፔ ሃኮ፤ ታ ቢራ ዋንጫዚ ኢዛፔ ቤቲዳ ኣዴዚ ጻላ ታ ኣይሌ ጊዳና። ሂስቲኮ ኢንቴ ኢንቴ ኣዋኮ ጉዬ ሳሮን ሲሚቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ዮሰፍ፥ “ሄሳ መላባ ኦናይስ ታፐ ሃኮ፤ ታ ዋንጫይ እያፐ በንትዳ ኡራ ፃላል ታ አይለ ግዳና። ሀንኮ ህንተ ህንተ አዋኮ ጉየ ሳሮ ስምተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Yoosefi, “Hessa melaba oothanaysi taape haako; ta wancay iyape bentida ura xalaali ta aylle gidana. Hanko hinte hinte aawako guye saro simmite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዮሴፍም፣ “ይህንስ ፈጽሞ አላደርገውም፤ ባሪያዬ የሚሆነው ጽዋው የተገኘበት ሰው ብቻ ነው፤ የቀራችሁት በሰላም ወደ አባታችሁ ተመለሱ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍም “ይህንንስ ከቶ አላደርገውም! ዋንጫው የተገኘበት ሰው ብቻ የእኔ ባሪያ መሆን አለበት፤ ሌሎቻችሁ በሰላም ወደ አባታችሁ መመለስ ትችላላችሁ!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ ግና “እዙይ ከቶ ኣይገብሮን እየ፤ እቲ ኣብ ኢዱ ፅዋዕ ዝተረኽበቶ ሰብኣይ ባርያይ ይኹን፥ ዝተረፍኩም ግና ናብ ኣቦኻትኩም ብሰላም ተመለሱ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ግና ከምዚ ዝበለ ምግባርሲ ኻያ የርሕቕ፡ እቲ ኣብ ኢዱ ጽዋእ እተረኽበቶ ሰብኣይ ንሱ ባርያይ ይኹን፡ ንስኻትኩም ግና ናብ ኣቦኹም ብሰላም ደይቡ በለ።