Genesis 44:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሕጂ እውን ከም ዘረባኹም ይኹን፡ እቲ ምስኡ ዚርከብ ባርያይ ኪኸውን እዩ። ንስኻ ድማ ብዘይ መንቅብ ክትከውን ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለ፥ “አሁንም እንዲሁ እንደ ነገራችሁ ይሁን፤ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ለእኔ አገልጋይ ይሁነኝ፤ እናንተም ንጹሓን ትሆናላችሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አለ። አሁንም እንዲሁ እንደ ነገራችሁ ይሁን፤ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ለእኔ ባሪያ ይሁነኝ፥ እናንተም ንጹሐን ትሆናላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም “መልካም ነው፤ እንዳላችሁት ይሁን፤ ጽዋው የተገኘበት ሰው ባርያዬ ይሆናል፤ የቀራችሁት ግን ከበደሉ ነጻ ትሆናላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንታ፥ “ሄዋ ግዶፐ ሎአ፤ ህንተንቱ ጌዳዋዳን ዋንጫ አኬዳ ኦንነ ታ አይለ ግዳና፤ ህንኮ አቴዳ ህንተንቱ ቦርያፐ ሳሮ አታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttuntta, «Hewaa gidooppe lo"a; hinttenttu geeddawaadan wanc'c'aa akkeedda ooninne ta ayile gidana; hinkko atteeda hinttenttu boriyaappe saro attana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi isttas, «Hessa mala gidikko lo7o; intte gida mala gido; wancaza ekkida uray oonikka ta aylle gidana; hankko attida intte gidikko sarora baana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታስ፥ «ሄሳ ማላ ጊዲኮ ሎኦ፤ ኢንቴ ጊዳ ማላ ጊዶ፤ ዋንጫዛ ኤኪዳ ኡራይ ኦኒካ ታ ኣይሌ ጊዳና፤ ሃንኮ ኣቲዳ ኢንቴ ጊዲኮ ሳሮራ ባና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታኮ፥ “ሄሳ ግድኮ ሎኦ፥ ህንተ ግዳይሳዳ ሀኖ። ዋንጫ ኤክዳ ኦንካ ታ አይለ ግዳና፤ አትዳይሳት ሳሮን ቤታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I entako, “Hessa gidiko lo77o, hinte gidaysada hano. Wanca ekida oonika ta aylle gidana; attidaysati saron beeta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም “መልካም ነው፤ እንዳላችሁት ይሁን፤ ጽዋው የተገኘበት ሰው ባሪያዬ ይሆናል፤ የቀራችሁት ግን ከበደሉ ነጻ ትሆናላችሁ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም “መልካም ነው፤ እናንተ ባላችሁት እስማማለሁ፤ ሆኖም ዋንጫውን የወሰደው ሰው ብቻ የእኔ ባሪያ ይሆናል፤ የቀራችሁት ግን በነጻ ልትሄዱ ትችላላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ፥ “ሕራይ፥ ከም ዝበልኩምዎ ይኹን። እቲ ዝተረኽበቶ ባርያይ ይኹን፤ ዝተረፍኩም ግና ኻብ በደል ንፁሃት ኢኹም” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ሕጂ ኸም ዝበልክምዎ ይኹን። እቲ እተረኽበቶ፡ ንሱ ባርያይ ይኹን፡ ንስኻትኩም ግና ንጽሃት ኢኹም በለ። |