Genesis 44:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ሓላዊ ቤቱ ድማ ኣዘዘ፡ ከምዚ ድማ በሎ፦ እቶም ሰብኡት ኪጾርዎ ዚኽእሉ ኣብ ጁባታት መግቢ መሊእካ፡ ናይ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ገንዘብ ኣብ ኣፍ ጁባኡ ኣእቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዮሴ​ፍም የቤ​ቱን አዛዥ እን​ዲህ ብሎ አዘ​ዘው፥ “የእ​ነ​ዚህ ሰዎች ዓይ​በ​ቶ​ቻ​ቸው መያዝ የሚ​ች​ሉ​ትን ያህል እህል ሙላ​ላ​ቸው፤ የሁ​ሉ​ንም ብር በየ​ዓ​ይ​በ​ታ​ቸው አፍ ጨም​ረው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮሴፍም የቤቱን አዛዥ እንዲህ ብሎ አዘዘ። ዓይበታቸው የሚያነሣውን ያህል እህል ሙላላቸው፥ የሁሉንም ብር በየዓይበታቸው አፍ ጨምረው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ለቤቱ አዛዥ እንዲህ ሲል መመሪያ ሰጠው፤ “የሰዎቹ ስልቻ የሚይዘውን ብር በየስልቻቸው አፍ ክተተው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ባረ ጎለ ካፑዋ፥ “ኔን ሀ አሳቱዋ ኦጎሩ አክያዋ ኬሻ ካ ኡንቱንቶ ኩን፤ ኡንቱንቱ ኡባ ብራካ ኡንቱንቱ ኦጎሩዋ ኦጎሩዋ ዶናን ዎ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo bare golle kaappuwaa, «Neeni ha asatuwaa ogoruu akiyaawaa keeshshaa katsaa unttunttoo kuntsaa; unttunttu ubbaa biraakka unttunttu ogoruwaa ogoruwaa doonaan wotsa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefey ba keeththaa halaqazas, «Neni ha asata ogoroy ekkiza keena kath isttas kunththa; istta bira ubbaa istta ogoro ogoro doonan woththa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌይ ባ ኬ ሃላቃዛስ፥ «ኔኒ ሃ ኣሳታ ኦጎሮይ ኤኪዛ ኬና ካ ኢስታስ ኩን፤ ኢስታ ቢራ ኡባ ኢስታ ኦጎሮ ኦጎሮ ዶናን ዎ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፍ ባ ኬ ካፑዋ፥ “ኔኒ ሀ አሳት ቶካናዉ ደንዳእዳ ኬና ኤንታ ኦጎሩዋን ካ ኩን። ኤንታ ኡባ ሚሽያ ኤንታ ኦጎሩዋ ዶናን ዶናን የጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefi ba keetha kaapuwa, “Neeni ha asati tookanaw denda7ida keena enta ogoruwan kathi kuntha. Enta ubbaa miishiya enta ogoruwa doonan doonan yegga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ዮሴፍ ለቤቱ አዛዥ እንዲህ ሲል መመሪያ ሰጠው፤ “የሰዎቹ ስልቻ የሚይዘውን ያህል እህል፣ እንዲሁም ብር በየስልቻቸው አፍ ክተተው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮሴፍ የቤቱን አዛዥ እንዲህ ብሎ አዘዘው፤ “ለመጫን የሚችሉትን ያኽል በየስልቻዎቻቸው ሙላላቸው፤ የእያንዳንዱንም ገንዘብ በየስልቻው አፍ አስቀምጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮሴፍ፥ ንኣዛዚ ቤቱ “እዞም ሰባት ክወስድዎ ኽሳዕ ዝኽእሉ ጌርካ ኣብ ለቛቱኦም እኽሊ ምልአሎም። ናይ ነፍሲ ወከፍ ገንዘብ ድማ፥ ኣብ ኣፍ ለቘታኡ ኣንብር።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣዛዝ ቤቱ ድማ ንዓይብቲ እዞም ሰባት ኪወስድዎ ኸም ዚኽእሉ ጌርካ እኽሊ ምልኣሎም። ገንዘብ ነፍስ ወከፍ ድማ ኣብ ኣፍ ዐዕይበቱ ኣንብር።