Genesis 43:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ይሁዳ ንኣቦኡ እስራኤል፡ ነቲ ወዲ ምሳይ ስደዶ፡ ተንሲእና ክንከይድ ኢና፡ በሎ። ንሕና ከማኻትኩምን ንኣሽቱ ደቅናን ብህይወት ክንነብርን ከይንመውትን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳም አባቱን እስራኤልን አለው፥ “እኛና አንተ ልጆቻችንም ደግሞ እንድንድን፥ እንዳንሞትም ብላቴናውን ከእኔ ጋር ላከው፤ እኛም ተነሥተን እንሄዳለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም አባቱን እስራኤልን አለው። እኛና አንተ ልጆቻችንም ደግሞ እንድንድን እንዳንሞትም ብላቴናውን ከእኔ ጋር ስደደው፥ እኛም ተነሥተን እንሄዳለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳም አባቱን እስራኤልን እንዲህ አለው “ልጁን ከእኔ ጋር ስደደው፤ እኛም በቶሎ እንሂድ፤ ይህ ከሆነ፥ አንተም፥ እኛም፥ ልጆቻችንም አንሞትም፤ እንተርፋለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳይ ባረ አዉዋ እስራኤልያ፥ “ኑንካ ኔንካ ኑ ናናይካ ፓጻ ደአና ማላነ ሀይቀናን አታና ማላ፥ ናኣ ታናና የዳ፤ ኑን ኤለካ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihuday bare aawuwaa israa'eeliyaa, «Nuunikka neenikka nu naanaykka pas'a de'ana malanne hayk'k'ennan attana mala, na'aa taananna yedda; nuuni ellekka baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuday ba aawa Isra7eele, «Nunikka, nenikka, nu naytikka hayqqontta paxa daana mala naaza tanara yedda; nuni ha7i elelidi baana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳይ ባ ኣዋ ኢስራኤሌ፥ «ኑኒካ፥ ኔኒካ፥ ኑ ናይቲካ ሃይቆንታ ፓጻ ዳና ማላ ናዛ ታናራ ዬዳ፤ ኑኒ ሃኢ ኤሌሊዲ ባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁድ ባ አዋ እስራኤለኮ፥ “ኑኒ፥ ኔንነ ኑ ናይት ኮሻን ሀይቃናፐ ናኣ ታራ የዳ፥ ኑኒ ባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudi ba aawa Isra7eeleko, “Nuuni, neeninne nu nayti koshan hayqanaape na7aa taara yedda, nuuni baana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳም አባቱን እስራኤልን እንዲህ አለው “ልጁን ከእኔ ጋር ስደደው፤ እኛም በቶሎ እንሂድ፤ ይህ ከሆነ፣ አንተም፣ እኛም፣ ልጆቻችንም አንሞትም፤ እንተርፋለን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይሁዳም አባቱን እንዲህ አለ፤ “ልጁን በእኔ ኀላፊነት አብሮን እንዲሄድ አድርግ፥ ሳንዘገይ አሁኑኑ ጒዞ እንጀምር፤ ይህ ከሆነ፥ እኛም አንተም ልጆቻችንም ሁሉ በራብ ከመሞት እንድናለን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳ ድማ ነቦኡ እስራኤል “ተሲእና ኽንከይድስ፥ ንብንያም ምሳይ ስደዶ። ሽዑ ኸዓ ንሕናን ንስኻን ህፃናትናን ካብ ጥሜት ክንድሕን ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ድማ ነቦኡ እስራኤል ንሕናን ንስኻን ሕጻናትናን ክንነብር እምበር ከይንመውት ተንሲእና ኽንከይድሲ ነዚ መንእሰይ ምሳይ ስደዶ። |